ኦሮሚያ በኦነግ ደጋፊዎች ሰልፍ ተጥለቀለቀች
Posted: 08 Feb 2021, 11:27
ሕዝብ ከወደደህ እንደዚህ ነው የሚሆነው:: በፈቃደኝነት ያለምንም ማስፈራራት እና ግዴታ ግልብጥ ብሎ ይወጣል::
በኦሮሚያ በአራቱም አቅጣጫ በሚባል ደረጃ ህዝባዊ ተቃዉሞ በርትቶ ቀጥሏል። ሰሞኑን ሲደረጉ ከነበሩት የተቃዉሞ ሰልፎች በተጨማሪ ዛሬ፣ በወሊሶ፤ግምቢ፤ነቀምቴ፤ሚኤሶ፤ አርሲ ቀርሳ፤ አሰቦት እና ቦረና ያአበሎ የተቃዉሞ ሰልፎች ሲደረጉ ዉለዋል።
ከተቃውሞ ሰልፎቹ በጥቂቱ







በኦሮሚያ በአራቱም አቅጣጫ በሚባል ደረጃ ህዝባዊ ተቃዉሞ በርትቶ ቀጥሏል። ሰሞኑን ሲደረጉ ከነበሩት የተቃዉሞ ሰልፎች በተጨማሪ ዛሬ፣ በወሊሶ፤ግምቢ፤ነቀምቴ፤ሚኤሶ፤ አርሲ ቀርሳ፤ አሰቦት እና ቦረና ያአበሎ የተቃዉሞ ሰልፎች ሲደረጉ ዉለዋል።
ከተቃውሞ ሰልፎቹ በጥቂቱ






