Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Thomas H
Senior Member
Posts: 13065
Joined: 27 Jan 2007, 16:30
Location: Kaliti
Contact:

ኦሮሚያ በኦነግ ደጋፊዎች ሰልፍ ተጥለቀለቀች

Post by Thomas H » 08 Feb 2021, 11:27

ሕዝብ ከወደደህ እንደዚህ ነው የሚሆነው:: በፈቃደኝነት ያለምንም ማስፈራራት እና ግዴታ ግልብጥ ብሎ ይወጣል::
በኦሮሚያ በአራቱም አቅጣጫ በሚባል ደረጃ ህዝባዊ ተቃዉሞ በርትቶ ቀጥሏል። ሰሞኑን ሲደረጉ ከነበሩት የተቃዉሞ ሰልፎች በተጨማሪ ዛሬ፣ በወሊሶ፤ግምቢ፤ነቀምቴ፤ሚኤሶ፤ አርሲ ቀርሳ፤ አሰቦት እና ቦረና ያአበሎ የተቃዉሞ ሰልፎች ሲደረጉ ዉለዋል።



ከተቃውሞ ሰልፎቹ በጥቂቱ