"ገዱ አንዳርጋቸው እና ደመቀ መኮንን ህገመንግስቱን ከማዘጋጀት ጀምሮ እስከ ማፅደቅ ሰርተዋል። ህገመንግስቱ አይወክለንም ከማለት በፊት ግለሰቦቹ አይወክሉ ማለት የግድ ይላል።"
Posted: 07 Feb 2021, 09:38
በነገራችን ላይ አማራ ክልልን ወክለው ህዳር 1987 ዓ/ም ህገመንግስቱን ከማዘጋጀት ጀምሮ እስከ ማፅደቅ የደረሱት ዛሬም ሥልጣን ላይ ናቸው ያውም አንዳንዱ ደብል ሥልጣን ይዞ (ከም/ጠ/ሚ-ውጭ ጉዳይ ሚንስቴር)
ህገመንግስቱ አይወክለንም ከማለት በፊት ግለሰቦቹ አይወክሉ ማለት የግድ ይላል።
የወልቃይትና የራያ ጉዳይ አሁንም በህገመንግስቱ ብቻ ነው እልባት ማግኘት ያለበት።


ህገመንግስቱ አይወክለንም ከማለት በፊት ግለሰቦቹ አይወክሉ ማለት የግድ ይላል።
የወልቃይትና የራያ ጉዳይ አሁንም በህገመንግስቱ ብቻ ነው እልባት ማግኘት ያለበት።


Please wait, video is loading...