ለመጪው ምርጫ 435 የምርጫ ወረዳዎች ተቋቁመዋል” - የኢዜማ ሙሉ መግለጫ - |
Posted: 05 Feb 2021, 22:06
ኢዜማ 435 የምርጫ ወረዳዎች አቋቁሟል
278 ቢሮዎች ከፍቷል
እስካሁን 406 ወረዳዎች ተወዳዳሪዎችን አስመርጦ አቅርቧል (Held the 1st Primary Election in Ethiopian election history!)
በ100 ሚሊዮኖች ባጀታ አዘጋጅቶ
አገር አቀፍና አለም አቀፍ ንቅናቄውን አጧቱፏል
አንድ ቢሮ ለማደስ 5 ሚልዮን ብር ማውጣት የሚችል ፓርቲ ነው !!
278 ቢሮዎች ከፍቷል
እስካሁን 406 ወረዳዎች ተወዳዳሪዎችን አስመርጦ አቅርቧል (Held the 1st Primary Election in Ethiopian election history!)
በ100 ሚሊዮኖች ባጀታ አዘጋጅቶ
አገር አቀፍና አለም አቀፍ ንቅናቄውን አጧቱፏል
አንድ ቢሮ ለማደስ 5 ሚልዮን ብር ማውጣት የሚችል ፓርቲ ነው !!