Page 1 of 1

የኢሳት እና የኢትዮጵያ አየረ መንገድ የሙስና ቅሌት ተጋለጠ!!

Posted: 03 Feb 2021, 19:31
by Gallo
የኢሳት እና የኢትዮጵያ አየረ መንገድ የሙስና ቅሌት ተጋለጠ!!

አባዱላ ገመዳ በቦርድ ሰብሳቢነት፣ ተወልደ ገብረማርያም በዋና ስራ አስፈፃሚነት የሚመሩት "የኢትዮጵያ" አየር መንገድ የሙስና እና የዘረፋ ጉድ ተጋለጠ!!

➊ በፌድራል መንግስት የሚተዳደረው የኢትዮጵያ አየር መንገድ የባንክ አካውንቱን ከፌድራል ተቋማት ከሆኑት የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ በመዝጋት የገንዝስብ እንቅስቃሴው ሙሉ በሙሉ ወደ ኦሮምያ ህብረት ባንክ ማዞሩ ተጋለጠ!!

➋ ኢሳት በኢትዮጵያ አየር መንገድ ውስጥ ያለው የሙስና ቅሌት ማጋለጡን እንዲያቆም "የአፍ መዝግያ" የ10 ሚልዮን ብር ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ቃል እንደተገባለት በቀድሞ ባልደረቦቹ ተጋለጠ!!

Please wait, video is loading...