የኢሳት እና የኢትዮጵያ አየረ መንገድ የሙስና ቅሌት ተጋለጠ!!
Posted: 03 Feb 2021, 19:31
የኢሳት እና የኢትዮጵያ አየረ መንገድ የሙስና ቅሌት ተጋለጠ!!
አባዱላ ገመዳ በቦርድ ሰብሳቢነት፣ ተወልደ ገብረማርያም በዋና ስራ አስፈፃሚነት የሚመሩት "የኢትዮጵያ" አየር መንገድ የሙስና እና የዘረፋ ጉድ ተጋለጠ!!
➊ በፌድራል መንግስት የሚተዳደረው የኢትዮጵያ አየር መንገድ የባንክ አካውንቱን ከፌድራል ተቋማት ከሆኑት የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ በመዝጋት የገንዝስብ እንቅስቃሴው ሙሉ በሙሉ ወደ ኦሮምያ ህብረት ባንክ ማዞሩ ተጋለጠ!!
➋ ኢሳት በኢትዮጵያ አየር መንገድ ውስጥ ያለው የሙስና ቅሌት ማጋለጡን እንዲያቆም "የአፍ መዝግያ" የ10 ሚልዮን ብር ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ቃል እንደተገባለት በቀድሞ ባልደረቦቹ ተጋለጠ!!
አባዱላ ገመዳ በቦርድ ሰብሳቢነት፣ ተወልደ ገብረማርያም በዋና ስራ አስፈፃሚነት የሚመሩት "የኢትዮጵያ" አየር መንገድ የሙስና እና የዘረፋ ጉድ ተጋለጠ!!
➊ በፌድራል መንግስት የሚተዳደረው የኢትዮጵያ አየር መንገድ የባንክ አካውንቱን ከፌድራል ተቋማት ከሆኑት የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ በመዝጋት የገንዝስብ እንቅስቃሴው ሙሉ በሙሉ ወደ ኦሮምያ ህብረት ባንክ ማዞሩ ተጋለጠ!!
➋ ኢሳት በኢትዮጵያ አየር መንገድ ውስጥ ያለው የሙስና ቅሌት ማጋለጡን እንዲያቆም "የአፍ መዝግያ" የ10 ሚልዮን ብር ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ቃል እንደተገባለት በቀድሞ ባልደረቦቹ ተጋለጠ!!
Please wait, video is loading...