Page 1 of 1

BIDEN ADMINISTRATION "የሕወሓት ፖሊሲዎች የኢትዮጵያን ፖለቲካ እና ኢኮኖሚ ምስቅልቅል ውስጥ የከተቱ ነበሩ"፦ በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ጊታ ፓሲ

Posted: 31 Jan 2021, 11:18
by Weyane.is.dead
Biden administration talking :mrgreen:


"የሕወሓት ፖሊሲዎች የኢትዮጵያን ፖለቲካ እና ኢኮኖሚ ምስቅልቅል ውስጥ የከተቱ ነበሩ"፦ በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ጊታ ፓሲ
******************
(ኢ.ፕ.ድ)

ሕወሓት ሲጠቀምባቸው የነበሩ ፖሊሲዎች የኢትዮጵያን ፖለቲካ እና ኢኮኖሚ ምስቅልቅ ውስጥ የከተቱ እንደነበሩ በኢትዮጵያ አዲስ የተሾሙት የአሜሪካ አምባሳደር ጊታ ፓሲ ተናገሩ።

ፖሊሲዎቹ ለሥራ እጦት፣ ለዋጋ ግሽበት እና አካታች ላልሆነ የዕድገት መጠን ሀገሪቷን የዳረጉ መሆናቸውን ነው አምባሳደር ጊታ የገለጹት።

አምባሳደሯ በቅርቡ ባደረጉት ቃለ-ምልልስ በኢትዮጵያ ያለው የመሬት ፖሊሲ አርሶ አደሩን የመሬት ባለቤትነት የነፈገ ነውም ብለዋል።

በፌዴራል መንግሥት እና በሕወሓት ጁንታ መካከል የተካሄደውን ግጭት በተመለከተ በሰጡት አስተያየት ደግሞ፣ "ጦርነቱ በሕወሓት ጁንታ ቀስቃሽነት የተጀመረ ነው፤ የሕወሓት ቡድን ከሁለት አሥርት ዓመታት ተኩል በላይ የሀገሪቱን ኢኮኖሚ እና ፖለቲካ በብቸኝነት ተቆጣጥሮ ነበር" ብለዋል።

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የፖለቲካ ምኅዳሩን ለማስፋት እና ኢኮኖሚውን ክፍት ለማድረግ ቃል መግባታቸውን የገለጹት አምባሳደር ጊታ፣ "እንደዚህ ዓይነቱን የተመቻቸ ሁኔታ መፍጠር የአማካይ ኢትዮጵያውያንን አኗኗር ለማሻሻል የሚረዳ ነው፤ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የወጠኗቸውን ዴሞክራሲ እውን ለማድረግ የጀመሩትን ሪፎርም አሜሪካ ትደግፋለች" ሲሉም አክለዋል።

ከታላቁ የሕዳሴ ግድብ ጋር በተያያዘ የሚነሳውን ውዝግብ በተመለከተ ደግሞ፣ አሜሪካ በሕዳሴው ግድብ ዙሪያ በሚደረጉ ውይይቶች ላይ የታዛቢነት ሚናዋን መጫወት እንደምትቀጥል እና ኢትዮጵያ እና ግብፅ ፍሬ የሚያፈራ ውይይት ማድረጋቸውን እንዲቀጥሉ እንደምታበረታታ ገልጸዋል።

"እንደዚህ ዓይነቱ ግዙፍ የኃይል እምቅ አቅም ላይ ከስምምንት መድረስ ለሁሉም ሀገራት የአሸናፊነት አካሄድ ይሆናል" ሲሉ ነው የገለጹት።

"እኛ ከሌሎች ሰላም ወዳድ ሀገራት ጋር በመሆን ኢትዮጵያ እና ግብፅ ጉዳዩን በሰላማዊ መንገድ እንዲፈቱ መግፋታችንን እንቀጥላለን" ብለዋል አምባሳደር ጊታ።

Re: BIDEN ADMINISTRATION "የሕወሓት ፖሊሲዎች የኢትዮጵያን ፖለቲካ እና ኢኮኖሚ ምስቅልቅል ውስጥ የከተቱ ነበሩ"፦ በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ጊታ ፓሲ

Posted: 31 Jan 2021, 11:40
by gagi

Re: BIDEN ADMINISTRATION "የሕወሓት ፖሊሲዎች የኢትዮጵያን ፖለቲካ እና ኢኮኖሚ ምስቅልቅል ውስጥ የከተቱ ነበሩ"፦ በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ጊታ ፓሲ

Posted: 31 Jan 2021, 11:47
by sarcasm
Weyane.is.dead wrote:
31 Jan 2021, 11:18
Biden administration talking :mrgreen:


"የሕወሓት ፖሊሲዎች የኢትዮጵያን ፖለቲካ እና ኢኮኖሚ ምስቅልቅል ውስጥ የከተቱ ነበሩ"፦ በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ጊታ ፓሲ
******************
(ኢ.ፕ.ድ)

ሕወሓት ሲጠቀምባቸው የነበሩ ፖሊሲዎች የኢትዮጵያን ፖለቲካ እና ኢኮኖሚ ምስቅልቅ ውስጥ የከተቱ እንደነበሩ በኢትዮጵያ አዲስ የተሾሙት የአሜሪካ አምባሳደር ጊታ ፓሲ ተናገሩ።

ፖሊሲዎቹ ለሥራ እጦት፣ ለዋጋ ግሽበት እና አካታች ላልሆነ የዕድገት መጠን ሀገሪቷን የዳረጉ መሆናቸውን ነው አምባሳደር ጊታ የገለጹት።

አምባሳደሯ በቅርቡ ባደረጉት ቃለ-ምልልስ በኢትዮጵያ ያለው የመሬት ፖሊሲ አርሶ አደሩን የመሬት ባለቤትነት የነፈገ ነውም ብለዋል።

When was "በቅርቡ"? That is before the 180 degree reversal of American policy in the Horn. Looking forward to her new interview when she is implementing a new policy.

Re: BIDEN ADMINISTRATION "የሕወሓት ፖሊሲዎች የኢትዮጵያን ፖለቲካ እና ኢኮኖሚ ምስቅልቅል ውስጥ የከተቱ ነበሩ"፦ በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ጊታ ፓሲ

Posted: 31 Jan 2021, 11:58
by Weyane.is.dead
The news is of today :mrgreen: their policy is still the same. But you can continue lying. You're only deceiving yourself.
sarcasm wrote:
31 Jan 2021, 11:47
Weyane.is.dead wrote:
31 Jan 2021, 11:18
Biden administration talking :mrgreen:


"የሕወሓት ፖሊሲዎች የኢትዮጵያን ፖለቲካ እና ኢኮኖሚ ምስቅልቅል ውስጥ የከተቱ ነበሩ"፦ በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ጊታ ፓሲ
******************
(ኢ.ፕ.ድ)

ሕወሓት ሲጠቀምባቸው የነበሩ ፖሊሲዎች የኢትዮጵያን ፖለቲካ እና ኢኮኖሚ ምስቅልቅ ውስጥ የከተቱ እንደነበሩ በኢትዮጵያ አዲስ የተሾሙት የአሜሪካ አምባሳደር ጊታ ፓሲ ተናገሩ።

ፖሊሲዎቹ ለሥራ እጦት፣ ለዋጋ ግሽበት እና አካታች ላልሆነ የዕድገት መጠን ሀገሪቷን የዳረጉ መሆናቸውን ነው አምባሳደር ጊታ የገለጹት።

አምባሳደሯ በቅርቡ ባደረጉት ቃለ-ምልልስ በኢትዮጵያ ያለው የመሬት ፖሊሲ አርሶ አደሩን የመሬት ባለቤትነት የነፈገ ነውም ብለዋል።

When was "በቅርቡ"? That is before the 180 degree reversal of American policy in the Horn. Looking forward to her new interview when she is implementing a new policy.

Re: BIDEN ADMINISTRATION "የሕወሓት ፖሊሲዎች የኢትዮጵያን ፖለቲካ እና ኢኮኖሚ ምስቅልቅል ውስጥ የከተቱ ነበሩ"፦ በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ጊታ ፓሲ

Posted: 31 Jan 2021, 12:59
by Fiyameta
በወያኔ የትግራይ የአፓርታይድ አገዛዝ ዘመን የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ቁልቁል ተንከባልሎ ወርዶ ያውም ከተራራ ጋር ተጋጭቶ መከስከሱን ነው የአሜሪካ አምባሳደሩን ይፋ ያደረገው።

የስግብግብ ጁንታው ደጋፊዎች በአሜሪካ አውራ ጎዳናዎች ላይ እንደ ህፃን ሲንደባለሉና ሲንከባለሉ ላየ ሰው የአሜሪካ አምባሳደሩን ንግግር ማመን አያስቸግረውም።
:mrgreen: :mrgreen:

Re: BIDEN ADMINISTRATION "የሕወሓት ፖሊሲዎች የኢትዮጵያን ፖለቲካ እና ኢኮኖሚ ምስቅልቅል ውስጥ የከተቱ ነበሩ"፦ በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ጊታ ፓሲ

Posted: 31 Jan 2021, 13:10
by dawwit

Re: BIDEN ADMINISTRATION "የሕወሓት ፖሊሲዎች የኢትዮጵያን ፖለቲካ እና ኢኮኖሚ ምስቅልቅል ውስጥ የከተቱ ነበሩ"፦ በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ጊታ ፓሲ

Posted: 31 Jan 2021, 13:20
by sarcasm
Weyane.is.dead wrote:
31 Jan 2021, 11:58
The news is of today :mrgreen: their policy is still the same. But you can continue lying. You're only deceiving yourself.
sarcasm wrote:
31 Jan 2021, 11:47
Weyane.is.dead wrote:
31 Jan 2021, 11:18
Biden administration talking :mrgreen:


"የሕወሓት ፖሊሲዎች የኢትዮጵያን ፖለቲካ እና ኢኮኖሚ ምስቅልቅል ውስጥ የከተቱ ነበሩ"፦ በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ጊታ ፓሲ
******************
(ኢ.ፕ.ድ)

ሕወሓት ሲጠቀምባቸው የነበሩ ፖሊሲዎች የኢትዮጵያን ፖለቲካ እና ኢኮኖሚ ምስቅልቅ ውስጥ የከተቱ እንደነበሩ በኢትዮጵያ አዲስ የተሾሙት የአሜሪካ አምባሳደር ጊታ ፓሲ ተናገሩ።

ፖሊሲዎቹ ለሥራ እጦት፣ ለዋጋ ግሽበት እና አካታች ላልሆነ የዕድገት መጠን ሀገሪቷን የዳረጉ መሆናቸውን ነው አምባሳደር ጊታ የገለጹት።

አምባሳደሯ በቅርቡ ባደረጉት ቃለ-ምልልስ በኢትዮጵያ ያለው የመሬት ፖሊሲ አርሶ አደሩን የመሬት ባለቤትነት የነፈገ ነውም ብለዋል።

When was "በቅርቡ"? That is before the 180 degree reversal of American policy in the Horn. Looking forward to her new interview when she is implementing a new policy.
The news is of today? They are recycling December 02 news. She was implementing Trump's policy then. A lot has happened between 02 December and 31 January! She will be implementing Biden's policies now. It is all about policies. Nothing personal.


Re: BIDEN ADMINISTRATION "የሕወሓት ፖሊሲዎች የኢትዮጵያን ፖለቲካ እና ኢኮኖሚ ምስቅልቅል ውስጥ የከተቱ ነበሩ"፦ በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ጊታ ፓሲ

Posted: 31 Jan 2021, 13:21
by gearhead
And what exactly qualifies this liberal art gook to talk about ethiopia's economy? nothing! she has no clue how the US industry works! i assure you that a 100. oh ya! this trump nominee has had her talking points passed over to connect sentences that are rhetorically supposed to be anti-china and that is all!! This while everything in the United States remains made in China including a lot of the upscale bridges along the major rivers.

She needs to be learning from all the old ambassadors before she starts running her mouth unilaterally and mess everything up!

Re: BIDEN ADMINISTRATION "የሕወሓት ፖሊሲዎች የኢትዮጵያን ፖለቲካ እና ኢኮኖሚ ምስቅልቅል ውስጥ የከተቱ ነበሩ"፦ በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ጊታ ፓሲ

Posted: 31 Jan 2021, 13:39
by Fiyameta
በአሜሪካ ጎዳናዎች ላይ እየተንከባለሉና እያለቀሱ <<ፕረዚዳንት ጆ ባይደን ብቸኛ አዳኛችን ነው!>> የሚሉ ጁንታዎች ያስቁኛል። :lol: :lol: :lol:

Re: BIDEN ADMINISTRATION "የሕወሓት ፖሊሲዎች የኢትዮጵያን ፖለቲካ እና ኢኮኖሚ ምስቅልቅል ውስጥ የከተቱ ነበሩ"፦ በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ጊታ ፓሲ

Posted: 31 Jan 2021, 15:33
by Weyane.is.dead
Even if they were to change their policy that doesn't mean anything good for tplf. Tplf has nothing to offer. It's as good as dead corpse awaiting burial :mrgreen: they will issue statements saying they're concerned blah blah but at the end US interest come first. They will shake hands with the winners .i.e. not weyanes.
sarcasm wrote:
31 Jan 2021, 13:20
Weyane.is.dead wrote:
31 Jan 2021, 11:58
The news is of today :mrgreen: their policy is still the same. But you can continue lying. You're only deceiving yourself.
sarcasm wrote:
31 Jan 2021, 11:47
Weyane.is.dead wrote:
31 Jan 2021, 11:18
Biden administration talking :mrgreen:


"የሕወሓት ፖሊሲዎች የኢትዮጵያን ፖለቲካ እና ኢኮኖሚ ምስቅልቅል ውስጥ የከተቱ ነበሩ"፦ በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ጊታ ፓሲ
******************
(ኢ.ፕ.ድ)

ሕወሓት ሲጠቀምባቸው የነበሩ ፖሊሲዎች የኢትዮጵያን ፖለቲካ እና ኢኮኖሚ ምስቅልቅ ውስጥ የከተቱ እንደነበሩ በኢትዮጵያ አዲስ የተሾሙት የአሜሪካ አምባሳደር ጊታ ፓሲ ተናገሩ።

ፖሊሲዎቹ ለሥራ እጦት፣ ለዋጋ ግሽበት እና አካታች ላልሆነ የዕድገት መጠን ሀገሪቷን የዳረጉ መሆናቸውን ነው አምባሳደር ጊታ የገለጹት።

አምባሳደሯ በቅርቡ ባደረጉት ቃለ-ምልልስ በኢትዮጵያ ያለው የመሬት ፖሊሲ አርሶ አደሩን የመሬት ባለቤትነት የነፈገ ነውም ብለዋል።

When was "በቅርቡ"? That is before the 180 degree reversal of American policy in the Horn. Looking forward to her new interview when she is implementing a new policy.
The news is of today? They are recycling December 02 news. She was implementing Trump's policy then. A lot has happened between 02 December and 31 January! She will be implementing Biden's policies now. It is all about policies. Nothing personal.