Page 1 of 1

"የአማራ ልዩሃይል ከምዕራብ እና ደቡብ ትግራይም ባስቸኳይ እንዲወጡ አቅጣጫ አስቀምጠናል" ዶ/ር ሙሉ ነጋ

Posted: 30 Jan 2021, 12:03
by sarcasm
መቼ ?
Please wait, video is loading...
#መራር_እውነት!!!

የትግራይ ክልል ጊዚያዊ አስተዳደር ዶ/ር ሙሉ ነጋ አባገዳዎች ለትግራይ ህዝብ መድረሳቸው በማመስገን ከአማራ ክልልም እገዛ እንጂ የመሬት ጥያቄ በዚህ ሰአት አንጠብቅም ከምዕራብ እና ደቡብ ትግራይም የአማራ ልዩሃይል ባስቸኳይ እንዲወጡ አቅጣጫ አስቀምጠናል ብለዋል።
ምንጭ -ትግራይ ቲቪ

Re: "የአማራ ልዩሃይል ከምዕራብ እና ደቡብ ትግራይም ባስቸኳይ እንዲወጡ አቅጣጫ አስቀምጠናል" ዶ/ር ሙሉ ነጋ

Posted: 30 Jan 2021, 12:25
by Abere
Tell him, ወልቃይት : ራያ እና ሁመራ ወደ ትግራይ ከሚሄዱ ትግራይ ወደ አማራ በዞን ደረጃ ብትመጣ ይቀላል። ሙሉ ነጋ አፍንጫውን ቢልስ ይቀለዋል ወልቃይት: ራያ እና ሁመራ ከመመኘት። ብአደን ሳይሆን ጨብጦ ያስመለሰውን ዐርበኛ ፋኖ መሳፍንትን ያማክረው# የጅቦች ዘመን ያከተመ ይመስለኛል::

Re: "የአማራ ልዩሃይል ከምዕራብ እና ደቡብ ትግራይም ባስቸኳይ እንዲወጡ አቅጣጫ አስቀምጠናል" ዶ/ር ሙሉ ነጋ

Posted: 30 Jan 2021, 12:43
by Gallo
No one is willing to see another Mai Kadra Genocide!!