ኢትዮጵያ፣ የአፍሪካ ቀንድ፣ አፍሪካ፣ ምዕራብ ኤሲያ፣ ምስራቅ ኤሲያ፣ አውሮፓና አሜሪካ
Posted: 28 Jan 2021, 04:06
ይህን የምጽፈው ምንም ለማለት አይደለም ። ብቻ አንድ ነገር ለመናገር ነው።
አንድ፣ ወያኔን ፈጥረው ረድተው አዲስ አበባ እንዲገባ ያደረጉት ኤርትራዊያን አሁን መልሰው እያጠፉት ነው።
ሁለት፣ መለስን በቀይ ምንጣፍ ያሞናሞኑት እነ ሳይድ ባሬ ጠፍተዋል፣ የዚያኔ ዘመን ሱማሌ ጠፍታለች ።
ሶስት፣ የሻአቢያ ደጋፊው ሳዳም ሁሴን እና ሌላው አረብ አሁን የለም ።
አራት፣ ሱዳን ተከፋፍላለች፣ ገና ትከፋፈላለች ።
አምስት፣ ኢትዮጵያና ኤርትራ እንደ ገና በፍቅር ሽር ጉድ እያሉ ነው።
ስድስት፣ ኢትዮጵያን በዘር የከፋፈሉት ግብጽ፣ እንግሊዝና አሜሪካ ናቸው። ዛሬም ኢትዮጵያ አለች ።
ሰባት፣ አረቦች ኢትዮጵያን የርካሽ ሰው ጉልበት፣ የምግብና የዉሃ ምንጭ ለማድረግ እየተፎካከሩ ነው።
ስምንት፣ እስራኤል ኢትዮጵያን ካረቦች ጋር በምታደርገው ሽኩቻ እንደ ጠጠር ትጠቀምብናለች ።
ዘጠኝ፣ እንግሊዝና አውሮፓ የቅኝ ረዕዮታቸው እንዳይሻር ኢትዮጵያ የነሱ ተመጽዋች ዲፔንደንት ሆና እንድትቀር ይሰራሉ ። ሙሉ ትኩረታቸው ትግሬ ተራበ ሲባል መጮህ ነው።
አስር፣ አሜሪካ አንድም ቀን ኢትዮጵያ እንድታድግ፣ ታላቅ እንድትሆን ፈቅደው አያውቁም፣ ዎያኔን ረድተው ደግፈው በኛ ላይ የጫኑ አሜሪካኖች ናቸው።
አስራ አንድ፣ አሁን ቻይና ያፍሪካ የጅ አዙር ቅኝ ገዥ ስለሆች እና የኢትዮጵያን ኢኮኖሚ ስለተቆጣጠረች አሜሪካኖች ግራ ተጋብተዋል ። በትግሬ ረሃብ ሰበብ አሁንም መሰሪ ጠላትነታቸውን ይቀጥላሉ።
አስራ ሁለት፣ ቻይና በቆሻሻ ሸቀጥና የሌብነት ብድራቸው ኢትዮጵያን ማድማታቸው ይቀጥላል።
አስራ ሶስት፣ ግን የዛሬዋ ኢትዮጵያ ከ30 አመት በፊቱ እጅግ እግጅ የሚለያት 5 ሚሊዮን ዲያስፕራ ኢትዮጵያዊ በ180 አገሮች ተዘርቶ ባመት ከ6 እስከ 10 ቢሊዮን ዶላር ሬሚታንስ ወደ ኢትዮጵያ ይልካል፤ ኢትዮጵያን ይጠብቃል ፣ አለ የተባለ እውቀትና ቴክኖሎጂ ወደ አገር ቤት ያስገባል ።
አስራ አራት፣ የዛሬቱ ኢትዮጵያ እንደ ድሮ ማንም ቅኝ ገዥ በዶላር የሚያስፈራራት አገር አይደለችም።
አስራ አምስት፣ ግን ግን ግን ኢትዮጵያ የዘር ፌዴሬዝን ካላፈረሰች ያረብና የቅኝ ገዦች መቀለጃ ሆና ትቀራለች!
አበቃሁ !
አንድ፣ ወያኔን ፈጥረው ረድተው አዲስ አበባ እንዲገባ ያደረጉት ኤርትራዊያን አሁን መልሰው እያጠፉት ነው።
ሁለት፣ መለስን በቀይ ምንጣፍ ያሞናሞኑት እነ ሳይድ ባሬ ጠፍተዋል፣ የዚያኔ ዘመን ሱማሌ ጠፍታለች ።
ሶስት፣ የሻአቢያ ደጋፊው ሳዳም ሁሴን እና ሌላው አረብ አሁን የለም ።
አራት፣ ሱዳን ተከፋፍላለች፣ ገና ትከፋፈላለች ።
አምስት፣ ኢትዮጵያና ኤርትራ እንደ ገና በፍቅር ሽር ጉድ እያሉ ነው።
ስድስት፣ ኢትዮጵያን በዘር የከፋፈሉት ግብጽ፣ እንግሊዝና አሜሪካ ናቸው። ዛሬም ኢትዮጵያ አለች ።
ሰባት፣ አረቦች ኢትዮጵያን የርካሽ ሰው ጉልበት፣ የምግብና የዉሃ ምንጭ ለማድረግ እየተፎካከሩ ነው።
ስምንት፣ እስራኤል ኢትዮጵያን ካረቦች ጋር በምታደርገው ሽኩቻ እንደ ጠጠር ትጠቀምብናለች ።
ዘጠኝ፣ እንግሊዝና አውሮፓ የቅኝ ረዕዮታቸው እንዳይሻር ኢትዮጵያ የነሱ ተመጽዋች ዲፔንደንት ሆና እንድትቀር ይሰራሉ ። ሙሉ ትኩረታቸው ትግሬ ተራበ ሲባል መጮህ ነው።
አስር፣ አሜሪካ አንድም ቀን ኢትዮጵያ እንድታድግ፣ ታላቅ እንድትሆን ፈቅደው አያውቁም፣ ዎያኔን ረድተው ደግፈው በኛ ላይ የጫኑ አሜሪካኖች ናቸው።
አስራ አንድ፣ አሁን ቻይና ያፍሪካ የጅ አዙር ቅኝ ገዥ ስለሆች እና የኢትዮጵያን ኢኮኖሚ ስለተቆጣጠረች አሜሪካኖች ግራ ተጋብተዋል ። በትግሬ ረሃብ ሰበብ አሁንም መሰሪ ጠላትነታቸውን ይቀጥላሉ።
አስራ ሁለት፣ ቻይና በቆሻሻ ሸቀጥና የሌብነት ብድራቸው ኢትዮጵያን ማድማታቸው ይቀጥላል።
አስራ ሶስት፣ ግን የዛሬዋ ኢትዮጵያ ከ30 አመት በፊቱ እጅግ እግጅ የሚለያት 5 ሚሊዮን ዲያስፕራ ኢትዮጵያዊ በ180 አገሮች ተዘርቶ ባመት ከ6 እስከ 10 ቢሊዮን ዶላር ሬሚታንስ ወደ ኢትዮጵያ ይልካል፤ ኢትዮጵያን ይጠብቃል ፣ አለ የተባለ እውቀትና ቴክኖሎጂ ወደ አገር ቤት ያስገባል ።
አስራ አራት፣ የዛሬቱ ኢትዮጵያ እንደ ድሮ ማንም ቅኝ ገዥ በዶላር የሚያስፈራራት አገር አይደለችም።
አስራ አምስት፣ ግን ግን ግን ኢትዮጵያ የዘር ፌዴሬዝን ካላፈረሰች ያረብና የቅኝ ገዦች መቀለጃ ሆና ትቀራለች!
አበቃሁ !