Former Ethiopian Defense Minister calls for HGDEF withdrawal, invites UN Troops to avert Genocide in Ethiopia
Posted: 24 Jan 2021, 15:47
"... ጁንታው ወደ ጫካ ከመፈርጠጡ በፊት እስከ 13 ሺ የሚጠጉ ተጋሩ እስረኞችን ሰብስቦ መቀሌ ጎዳናዎች ላይ ለቀቃቸው። ከነኚህ ታራሚዎችም በብዛት የተደራጁ ሌቦች፣ ዘራፊዎች፣ ማጅራት መቺዎች፣ ነፍሰ ገዳዮች፣ የትግራይ ሴቶችን አስገድደው የደፍሩና በትግራይ ህጻናት ላይ ጾታዊ ጥቃትን የፈጸሙ ወንጀለኞች ይገኙባቸዋል።" ( አቶ ነብዩ ስሁል ሚካኤል)![]()


