Page 1 of 1

ልዑል አምላክ ባንዳና ተከታዮቹን በአይቀጡ ቅጣት እየገረፈ ነው !!

Posted: 19 Jan 2021, 03:50
by Horus
ባንዳ ፎከረ፣ ባንዳ ከሰረ ፤

ባንዳ ደነፋ ባንዳ ተደፋ፤

ባንዳ ዘፈነ ባንዳ አዘነ፣

ባንዳ ሰረቀ ባንዳ ለመነ፣


ንዳ ሲከዳ ዘመን ዘመነ ።

በትግሬ 4.5 ሚሊዮን ሰው የምግብ ድጎማ ወይም ምጽዋት ይፈልጋል፤ ለምን ? ይህ የማን ጥፋት ነው? ይህኮ 90% የትግሬ ሕዝብ ነው !!!