በዋሺንግተን ዲሲ የምንገኝ ተጋሩ ለጀግናው የሱዳን መከላከያ 20 ሰንጋ አስረከብን
Posted: 17 Jan 2021, 16:29
ታላቋ ሱዳን በኢትዮጵያ ለምታካሂደው ሕግ እና ሥርዓት ማስከበር የሚውል 20 ሰንጋ ለጀግናው የሱዳን መከላከያ አስረክበናል:: ቪዲዮውን እንደደረሰኝ እለጥፈዋለሁ::



ሽምትር አጎቶችህ የሚቀለቡበትን ዲሲ የምትገኝ ተጋሩ አዋጡ ........አቶ ታዲዮስ ታንቱ![]()
![]()
![]()