Page 1 of 1

ትግራይ እንዴት ሰነበተች? [ክፍል - 1 , 2 & 3 + የመጨረሻ ክፍል]

Posted: 15 Jan 2021, 17:53
by Revelations




Re: ትግራይ እንዴት ሰነበተች? [ክፍል - 1]

Posted: 15 Jan 2021, 18:07
by Revelations

Re: ትግራይ እንዴት ሰነበተች? [ክፍል - 1]

Posted: 15 Jan 2021, 18:39
by Revelations

Re: ትግራይ እንዴት ሰነበተች? [ክፍል - 1]

Posted: 16 Jan 2021, 01:09
by Revelations

Re: ትግራይ እንዴት ሰነበተች? [ክፍል - 1 & 2]

Posted: 16 Jan 2021, 14:24
by Revelations

Re: ትግራይ እንዴት ሰነበተች? [ክፍል - 1 & 2]

Posted: 16 Jan 2021, 14:41
by Revelations
በቀይ ደብዛዛ ብርሃን የደመቀው መጠጥ ቤት በሰው ተሞልቷል። ክፍት ወደሆነው ጥግ ቦታ ሄጄ ተቀመጥኩ። ሙዚቃው፣ ጨዋታው ደርቷል። መቐለን ከረገጥኩ ጀምሮ ሲነገረኝ እና ሳየው የነበረው ስጋት እና ፍርሃት እዚህ ያለ አይመስልም። ብዙዎቹ ተስተናጋጆች በቤቱ ውስጥ ረዘም ላለ ጊዜ መቆየታቸውን ከፊታቸው ከተደረደረው የቢራ ጠርሙስ ብዛት ተነስቶ መገመት ይቻላል።

አጠገቤ ያለው ጠረጴዛን የከበቡ ወጣቶች ሞቅ ብሏቸዋል። የሌተናል ጄነራል ባጫ ደበሌን ስም እያነሱ ይበሻሸቃሉ። የመከላከያ ሰራዊት መቐለን ከመቆጣጠሩ ጥቂት ቀናት በፊት “ባጫ ተያዘ” በሚል በከተማይቱ ለደቂቃዎች የቆየ፣ በተኩስ የታጀበ የደስታ መግለጫ ሲካሄድ እንደነበር ሲወራ ሰምቼያለሁ። በዚህ ምክንያት ይሁን በሌላ፤ ወጣቶቹ የጄነራሉን ስም በተደጋጋሚ እያነሱ ይሳለቃሉ። በየመሃሉም ጥቂት የኦሮምኛ ቃላትን ይወረውራሉ። የጃምቦ ጆቴ የኦሮምኛ ዘፈን ሲመጣ ግን “ይቀየርልን” ባይ ሆኑ። የትግርኛ ዘፈኖች ቀጠሉ።


Re: ትግራይ እንዴት ሰነበተች? [ክፍል - 1 & 2]

Posted: 16 Jan 2021, 15:08
by Wedi
Revelations wrote:
16 Jan 2021, 14:41
በቀይ ደብዛዛ ብርሃን የደመቀው መጠጥ ቤት በሰው ተሞልቷል። ክፍት ወደሆነው ጥግ ቦታ ሄጄ ተቀመጥኩ። ሙዚቃው፣ ጨዋታው ደርቷል። መቐለን ከረገጥኩ ጀምሮ ሲነገረኝ እና ሳየው የነበረው ስጋት እና ፍርሃት እዚህ ያለ አይመስልም። ብዙዎቹ ተስተናጋጆች በቤቱ ውስጥ ረዘም ላለ ጊዜ መቆየታቸውን ከፊታቸው ከተደረደረው የቢራ ጠርሙስ ብዛት ተነስቶ መገመት ይቻላል።

አጠገቤ ያለው ጠረጴዛን የከበቡ ወጣቶች ሞቅ ብሏቸዋል። የሌተናል ጄነራል ባጫ ደበሌን ስም እያነሱ ይበሻሸቃሉ። የመከላከያ ሰራዊት መቐለን ከመቆጣጠሩ ጥቂት ቀናት በፊት “ባጫ ተያዘ” በሚል በከተማይቱ ለደቂቃዎች የቆየ፣ በተኩስ የታጀበ የደስታ መግለጫ ሲካሄድ እንደነበር ሲወራ ሰምቼያለሁ። በዚህ ምክንያት ይሁን በሌላ፤ ወጣቶቹ የጄነራሉን ስም በተደጋጋሚ እያነሱ ይሳለቃሉ። በየመሃሉም ጥቂት የኦሮምኛ ቃላትን ይወረውራሉ። የጃምቦ ጆቴ የኦሮምኛ ዘፈን ሲመጣ ግን “ይቀየርልን” ባይ ሆኑ። የትግርኛ ዘፈኖች ቀጠሉ።

This is very interesting info!! These proves that the recent "Aba Geday aka Aba Gedas" visit to Tigray is more of political than brotherhood!!

Re: ትግራይ እንዴት ሰነበተች? [ክፍል - 1 & 2]

Posted: 16 Jan 2021, 15:40
by Revelations
Wedi wrote:
16 Jan 2021, 15:08

This is very interesting info!! These proves that the recent "Aba Geday aka Aba Gedas" visit to Tigray is more of political than brotherhood!!
More interesting observation. Very impressive reporting. The reason more independent media is needed is clear to any reasonable authority. Well done!


ከወታደራዊ ተሽከርካሪዎች ሌላ በመንገዱ በብዛት የሚታዩት የየተቋማቸውን ባንዲራ እያወለበለቡ የሚጓዙ መኪኖች ናቸው። ገሚሶቹ መኪኖች፤ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት (ተመድ) የተለያዩ መስሪያ ቤቶች እና የእርዳታ ድርጅቶች የሚጠቀሙባቸው መሆኑን ከባንዲራቸው መለየት ይቻላል። የዓለም የምግብ ድርጅት (FAO)፣ የተመድ የስደተኞች መርጃ ድርጅት (UNHCR)፣ ቀይ መስቀል፣ ድንበር የለሽ የሃኪሞች ቡድን (MSF)፣ ማህበረ ረድኤት ትግራይ (ማረት) በምሳሌነት ይጠቀሳሉ። ሌሎቹ በባንዲራቸው የሚለዩ መኪናዎች ደግሞ የመንግስት ተቋማት ናቸው። የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ኢትዮ-ቴሌኮም በዚህኛው ምድብ ውስጥ ይካተታሉ።

እኒህን መሰል ጉዳዩች እየታዘብኩ ከኮፊ ሀውሱ የሚለቀቁ የአማርኛ እና ትግርኛ ሙዚቃዎች ቅልቅል ግብዣዎችን እሰማለሁ። “ኢትዮጵያ” የተሰኘው የጸሐዬ ዮሃንስ ዜማ “ሰላም አይለየን” ከሚለው አዝማቹ ጋር ሲመጣ የሁኔታው ግጥምጥሞሽ አስገርሞኝ ዙሪያዬን አየሁ። ማንም ልብ ያለው የለም። ጥቂት ቆየት ብሎ የአለማየሁ እሸቴ “አልተለየሽኝም” ቀጠለ። አለማየሁ በዚህ የፍቅር ዘፈኑ “ነበረችኝ” ስለሚላት ፍቅሩ፣ ስለ “መለየት መርዶ” እና ስለ“ሐዘን በረዶነት” እያነሳ ይብሰከሰካል። ግጥሞቹን ከወቅታዊ ሁኔታ ጋር ለማዛመድ እየሞከርሁ ተቀባዬን መጠበቄን ቀጥያለሁ።

በዚህ ሀሳብ ውስጥ እያለሁ ሶስት ሰዎች ከአክሱም ሆቴል አቅጣጫ ወደ ኮፊ ሀውሱ ሲመጡ ተመለከትሁ። አንደኛውን ጎልማሳ የማውቀው መሰለኝ። ትኩር ብዬ ስመለከት በእርግጥም እርሱ ነው። በትግራይ የተቃዋሚ ፓርቲዎች እንቅስቃሴ ስማቸው በጉልህ ከሚጠሩ ሰዎች አንዱ ነው። የአረና ትግራይ ለዴሞክራሲና ለሉዓላዊነት ፓርቲ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ ሆኖ በሰራባቸው ዓመታት፤ የትግራይ ክልልን ሲያስተዳድሩ ከቆዩት የሕወሓት አመራሮች ጋር አይን እና ናጫ ሆኖ ነው የቆየው።

“ታሰረ፣ ተፈታ፣ ተዋከበ፣ ከጥቂት ሰዎች ጋር ሆኖ በመቐለ ሰላማዊ ሰልፍ ወጣ” የሚሉ የመገናኛ ብዙሃን ዘገባዎች ስለ እርሱ ብዙ አውርተዋል። አዎ! ራሱ ነው። አምዶም ገብረስላሴ። በአካል ባያውቀኝም በስልክ ቃለ መጠይቆች ሰጥቶኝ ያውቃል። “ሰላም ልበለው ወይስ ይቅርብኝ” እያልኩ ሳመነታ፤ አብረውት ካሉ ሰዎች ጋር ወደ ኮፊ ሀውሱ ውስጠኛ ክፍል ዘለቀ። ብዙም ሳይቆይ፤ ተቀባዬ የከተማይቱ ነዋሪ ጉዳዩን ጨርሶ ወደ እኔ መጣ። ወደ መኪናው እየገባሁ የአምዶምን ጉዳይ አነሳሁለት። ደስተኛ ባልሆነ ድምጽ እርሱም ሆነ ሌሎች የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ተሿሚዎች ከዚህ አካባቢ እንደማይጠፉ አረጋገጠልኝ።

በጊዜያዊ አስተዳደር አማካኝነት የክልሉን ቢሮዎች እንዲመሩ ከተሾሙ ግለሰቦች ዝርዝር ውስጥ የአምዶምን ስም አለማየቴን አስታውሼ፤ በየትኛው የኃላፊነት ቦታ እንደተሾመ ጠየቅሁ። አስተናጋጄ አሁንም ቀዝቀዝ ባለ ድምጽ፤ የአረናው የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ የክልሉ የኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ምክትል ኃላፊ ተደርጎ መሾሙን አስረዳኝ። አረናን በሊቀመንበርነት የሚመራው አብርሃ ደስታም እንዲሁ በጊዜያዊ አስተዳደሩ የሰራተኛ እና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ ሆኖ መሾሙን በማንሳት፤ እንዲህ በህዝብ ዘንድ እውቅና ያላቸው አመራሮች መሾማቸው፤ በእርሱም ሆነ በህዝቡ ዘንድ የፈጠረውን ስሜት ጠየቅሁት።

አስተናጋጄ፤ ሁለቱ የተቃዋሚ ፓርቲ አመራሮችም ሆነ ሌሎች ተሿሚዎች “የብልጽግና ፓርቲ ጉዳይ አስፈጻሚ ናቸው” የሚል እምነት አለው። የብልጽግና ፓርቲ ደግሞ በትግራይ ስላልተመረጠ በክልሉ ጉዳይ “እጁን ማስገባት አይችልም” ባይ ነው። “የትግራይ ህዝብ መተዳደር ያለበት በመረጣቸው ሰዎች ብቻ መሆን አለበት” የሚለው አመለካከት፤ በአብዛኛው ህዝብ ዘንድ የሚንጸባረቅ እንደሆነም ያስረዳል። ይህን መሰሉን የፖለቲካ ወሬ እየሰለቅን የመቐለን ዋና ዋና ጎዳናዎች ማቆራረጥ ያዝን።

Re: ትግራይ እንዴት ሰነበተች? [ክፍል - 1 & 2]

Posted: 16 Jan 2021, 16:07
by sarcasm
I can't wait for part 3. It all feels like Asmara between February 1990 and May 1991. I don't think we had shortage of banknotes back then though. I hope the Tigray people get their May 1991.

Re: ትግራይ እንዴት ሰነበተች? [ክፍል - 1 & 2]

Posted: 16 Jan 2021, 19:50
by Revelations
If you prefer reading the report...

Please wait, video is loading...

Re: ትግራይ እንዴት ሰነበተች? [ክፍል - 1 & 2]

Posted: 17 Jan 2021, 18:57
by Revelations
Please wait, video is loading...

Re: ትግራይ እንዴት ሰነበተች? [ክፍል - 1 & 2]

Posted: 20 Jan 2021, 15:20
by Revelations

Re: ትግራይ እንዴት ሰነበተች? [ክፍል - 1 , 2 & 3]

Posted: 21 Jan 2021, 15:04
by Revelations
Please wait, video is loading...

Re: ትግራይ እንዴት ሰነበተች? [ክፍል - 1 , 2 & 3 + የመጨረሻ ክፍል]

Posted: 22 Jan 2021, 13:46
by Revelations
Please wait, video is loading...

Re: ትግራይ እንዴት ሰነበተች? [ክፍል - 1 , 2 & 3 + የመጨረሻ ክፍል]

Posted: 22 Jan 2021, 15:51
by Revelations
Please wait, video is loading...

Re: ትግራይ እንዴት ሰነበተች? [ክፍል - 1 , 2 & 3 + የመጨረሻ ክፍል]

Posted: 22 Jan 2021, 16:51
by Revelations

Re: ትግራይ እንዴት ሰነበተች? [ክፍል - 1 , 2 & 3 + የመጨረሻ ክፍል]

Posted: 22 Jan 2021, 17:05
by Revelations

Re: ትግራይ እንዴት ሰነበተች? [ክፍል - 1 , 2 & 3 + የመጨረሻ ክፍል]

Posted: 24 Jan 2021, 16:39
by Revelations

Re: ትግራይ እንዴት ሰነበተች? [ክፍል - 1 , 2 & 3 + የመጨረሻ ክፍል]

Posted: 24 Jan 2021, 18:54
by Revelations

Re: ትግራይ እንዴት ሰነበተች? [ክፍል - 1 , 2 & 3 + የመጨረሻ ክፍል]

Posted: 25 Jan 2021, 14:09
by Revelations
Please wait, video is loading...