ቬሮኒካ መላኩ
ከዊሊያም ሸክስፒር ድርሰት በሆነው " ሀምሌት " ላይ ሀምሌት ወደ መቃብር ስፍራ ይሄድና መቃብር ቆፋሪውን
" አንድ ሰው ሞቶ ተቀብሮ ገላው እስኪበሰብስ ድረስ ስንት ጊዜ ይፈጃል?" በማለት ይጠይቀዋል።
መቃብር ቆፋሪውም " እንደ ነገሩ ሁኔታ ነው። እንድያውም በቁሙ ሞቶና በስብሶ የሚቀበርም አለ።" ይለዋል።
የቀድሞው የትግራይ ክልል ፕሬዚደንት አባይ ወልዱ ሲያዝ ሱሪው ተበላሽቶ ነበር አሉ። አቦይ ስብሃትም " እንዳትገድሉኝ " ሲሉ ነበር አሉ ። በቁም ሞቶ በስብሶ መቀበር ማለት ይሄ ነው።
