Mereja.Forum
Skip to content
Search
Advanced search
Quick links
Unanswered topics
Active topics
Search
The team
FAQ
Login
Register
Board index
Ethiopian News & Opinion
Search
Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Post Reply
Email topic
Print view
1 post • Page
1
of
1
Jirta
Member
Posts:
1505
Joined:
30 Sep 2018, 07:07
በጫካ ህግ አንድ ሰው ጡረታ ከወጣ 90 አመት ከሞላው የፈለገውን ገድሎ የፈለገውን ዘርፎ የሀገሩን ሠራዊት በተኛበት አስገድሎ በህግ አይጠየቅም። የቀን ጅሎች ደግሞ ህውሃት ልካኝ ነው ይሉሃል
Report this post
Quote
Post
by
Jirta
»
10 Jan 2021, 15:22
በቀን ጅቦች ህግ ወንጀለኛ 90 አመት ከሞላው። ደግሞ ጡረታ ከወጣ በህግ አይጠየቅም ይላል። አሁን ደግሞ ባይያዝ እና ቢያመልጥ ድሮም ቢሆን እኮ ጀጋኑ ተጋዳልይ ስብሃት ነጋ እኮ ነው ይሉን ነበር። መቼም ሃሳብ ኬሌለው ተምሮ በዘር እና በሥርቆት ከደነቆረ ጋር ባወጡትም የጨዋታ ህግ መጫዎት አይቻልም።
የቀን ጅሎች ህግ ድግሞ ህውሃት ልካኝ ነው ይልሃል። ይህም ክተጠያቂነት አያድንም።
Top
Post Reply
Email topic
Print view
1 post • Page
1
of
1
Return to “Ethiopian News & Opinion”
Jump to
Ethiopian News & Opinion
Open Forum
Current Affairs