Page 1 of 1

ኣይተ ወልደስላሴ፥ ከዝንጀሮ ገደል ወደ አዲስ አበባ ሲገባ

Posted: 09 Jan 2021, 16:44
by Roha
ኣይተ ወልደስላሴ፥ ከዝንጀሮ ገደል አዲስ አበባ ሲገባ
አይተ ወልደስላሴ ብሽፍትነት ስሙ አቦይ ስብሀት፡ ከዝንጀሮ ገደል ወደ ቃሊቲ ቆርቆሮ ቤት ሲጋባ።
ወይ ዉርደት፡ እንዲህ እሳፋሪ ታይቶም ተስቶም አይታወቅም። ከዓረቦች ከነ ሳዳም ጋዳፊ ቢንላደኖች በስተቀር።
እንቀብራቹሃለን ፣ እንቀጠቅጣቹሃለን ይባል አልነበረም?


Re: ኣይተ ወልደስላሴ፥ ከዝንጀሮ ገደል ወደ አዲስ አበባ ሲገባ

Posted: 09 Jan 2021, 17:12
by Roha
What a shameful end? You only see this in the Arab and Jihadi world and their slaves?
Woyanies, Ziad Barre's Somalia, Sadam Husien, Moamar Gadaafi and the Arabist Jebha al Tahrir's end look the same.