Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
abel qael
Senior Member
Posts: 10765
Joined: 07 May 2007, 03:21
Location: gumamistan

Professor Ezekiel's view regards the results of the war on Tigray declared by the ar'teran government of Ethiopia

Post by abel qael » 07 Jan 2021, 05:26



I would like to correct prof Ezekiel: People are intentionally or unintentionally failing to count the 8 wedimedhin divisions that invaded western Tigray and simply keep harping only on the 12 divisions that had come to other parts of Tigray. The truth is all 20 ar'teran fivisions had come to Tigray... and some of the divisions are actually cores made of 2-3 divisions.

Dawi
Member
Posts: 4311
Joined: 30 Aug 2016, 03:47

Re: Professor Ezekiel's view regards the results of the war on Tigray declared by the ar'teran government of Ethiopia

Post by Dawi » 07 Jan 2021, 18:52

abel qael wrote:
07 Jan 2021, 05:26


I would like to correct prof Ezekiel: People are intentionally or unintentionally failing to count the 8 wedimedhin divisions that invaded western Tigray and simply keep harping only on the 12 divisions that had come to other parts of Tigray. The truth is all 20 ar'teran fivisions had come to Tigray... and some of the divisions are actually cores made of 2-3 divisions.

ፕ/ር ሕዝቅኤል ገቢሳ ጦርነቱ ይቀጥላል ወይ? ይላል፣ ዲያቆን ዳንኤልን ተርቦታል፣ ለምን?

እንደኔ ሕልመኛስ ሕዝቅኤል ገቢሳ ነው፤ አዎ ፅንፈኞች እያለቀላቸው ነው፤ በግልፅ ይታያል፤

እውነተኛ የመከላከያ ሠራዊት ብዛት ሳይሆን ብቃትና ቁርጠኝነት ነው፣ ለምሳሌ የሚቀጥለውን ክሊፕ አዳምጡ፣

ሕዝቅኤልና ሌሎች ፅንፈኞችን የሚያስቦካቸው እንዲህ ዐይነት ልብ ያለው ኢትዮጵያዊ ወታደር ነው።

ዐብይን ለማስወገድ እነዚህን ማለፍ ይጠይቃል፣ ወኔውን ሕዝቅኤል ከየት አባቱ ያመጣዋል? ስግብግብ!

ዋናው ጦርነት አልቋል፣ አሁን ያለው ማጣራትና ፀትታውን ማስከበር ነው፤ አማራ በዋና ማንነቱን ማስከበር ነው፣ እንደኦሮሙማ አዲሳባን ልሰልቅጥ አላሉም፣

ግን "ኬኛ" "ኬኛ" ከቀጠላችሁ፣ የሚንሊክ ጎበናን ታሪክ እንደሚደግም አትጠራጠር፣ ምርጫው የፅንፈኞች ነው፤ ወኔ ስለሌላችሁ አርፋችሁ በእኩልነት በኢትዮጵያዊነት ኑሩ ባይ ነኝ፣ ከትሕነግ መማር ይሻላል።

ለምሳሌ የሚቀጥለውን ክሊፕ አዳምጡ፣ ሕዝቅኤልና ሌሎች ፅንፈኞችን የሚያስቦካቸው እንዲህ ዐይነት ልብ ያለው ኢትዮጵያዊ ወታደር ነው።



የቀነጨሩ ፖለቲከኞቻችን | ፖለቲከኞቻችን የተመጣጠነ ምግብ እጥረት አለባቸው ዲ/ን ዳንኤል ክብረት


Post Reply