Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum


Dawi
Member
Posts: 4311
Joined: 30 Aug 2016, 03:47

Re: "ኢትዮጵያ አትፈርስም" እያሉ ኢትዮጵያን እያፈረሱ ይገኛሉ

Post by Dawi » 05 Jan 2021, 15:01

Masud wrote:
05 Jan 2021, 12:35
"ኢትዮጵያ ለሶስት ትከፈላለች"? በምን መለኪያ?

የመጀመሪያው ስህተት የቀ.ሐ.ሥ ፌደሬሽኑን ማፍረስ ነው፣ አለ ልደቱ፤ እሺ!

አሁን ሌላ ስህተት ኤርትራን ማስገባት ነው፣ ይለናል፤ :roll: You've got to be kidding me!

ስለዚህ ኢትዮጵያ አለቀላት አለ። ይሄ ሰውዬ እንዴት ነው የሚያስበው?

የኤርትራና ኢትዮጵያ በአሁኑ ጊዜ መቀራረብን ለምን ልደቱ ዕርግማን አድርጎ ይቆጥረዋል?

ጤነኛ ሰው መቀራረቡን እንደ እድል ይቆጥረዋል።

መረሳት የሌለበት ወያኔዎች ከኢሳይያስ በላይ የኤርትራ ጠበቃ ነን ይሉ ነበር።

ኤርትራንም በማስገንጠል ከኢሳይያስ በላይ እኛ ነን የሰራነው ብለው ፎክረዋል፤ ልደቱ ይህን በደንብ ያውቃል። ምን ተለወጠ?

ታዲያ አሁን የትሕነግ አለመኖርስ ማንን ይጎዳል?

ልደቱ ክህደቱን? ግብፅን? :P

ቀባጣሪ!


Post Reply