45 ዓመት በደም የጨቀየች ቆሻሻ ተንከሲስ ህወሓት መስከረም 30 መንግስት የለም ብላ ስትፎክር 100% እደመስሰዋለሁ ብላ ተማምና ነው!!!!
ህወሓት እንዲህ ብላም ዝታ: ነበር ከምርጫዬ በኋላ በዛላምበሳ በኩል አለ ነገር ብላ ነበር በሷ ልብ የአስመራው መንግስትና የአዲስ አበባ መንግስት አስወግዳለሁ ብላ ነበር የፎከረችው። የሆነው ነገር ግን በለኮሰችው እሳት ተለብልባ የውሻ አሟሟ ሞታ በ17 ቀን ተጠናቀቀ።ውጪ አገር የሚኖሩ የህወሓት ቡችሎችና የለሊት ወፍ ኤርትራውያን ድስት ማንኪያ ሰረቁ ብለው ስያለቅሱ በብሽቀት እንዳበዱ ነው የሚያሳይህ ጋራ የሚያክል መሳርያ አስረክበህ ፈርጥጠህ ስለ ድስትና ማንክያ ማውራት ምን የሚሉት አማርኛ ነው።ለኤርትራ ሲከሱ ሱዳንና ግብጽ ኢትዮጵያን እንዲ ወሩ እየወተወቱ ነው።
Re: 45 ዓመት በደም የጨቀየች ቆሻሻ ተንከሲስ ህወሓት መስከረም 30 መንግስት የለም ብላ ስትፎክር 100% እደመስሰዋለሁ ብላ ተማምና ነው!!!!
Please wait, video is loading...
Re: 45 ዓመት በደም የጨቀየች ቆሻሻ ተንከሲስ ህወሓት መስከረም 30 መንግስት የለም ብላ ስትፎክር 100% እደመስሰዋለሁ ብላ ተማምና ነው!!!!
The agame junta was singing... "After Tigray's election we will be marching to Zalla-Anbessa to carryout another invasion."
Then following 17 days of war, hyenas are now feasting on the charred remains of the junta leaders.