Page 1 of 1

የጁንታው ኣስቀድሞ ይፋ የሆነ ኣቋም ፥ ከጡትዋ ( የናት ኢትዮጵያ) በስተቀር ድርሻየ ተብሎ በብርጭቆ የሚሰጠኝ ወተት ኣልፈልግም ።

Posted: 04 Jan 2021, 15:18
by Abe Abraham


የጁንታው ኣስቀድሞ ይፋ የሆነ ኣቋም ፥ ከጡትዋ ( የናት ኢትዮጵያ) በስተቀር ድርሻየ ተብሎ በብርጭቆ የሚሰጠኝ ወተት ኣልፈልግም ። ኣዎ እኔ የጠጣሁት ጠጥቼ ኣከፋፋይ ለመሆን የሚወድ ስግብግብ ነኝ ።