Page 1 of 1

Egypt Today: ቡቱታሞቹ ኢትዮጵያውያኖች እስከአሁን ያልበሉት የአለም ዋንጫ ብቻ ነው

Posted: 04 Jan 2021, 11:07
by Thomas H
ባዕድ ነገር ጨምረው እንጀራ በመጋገር በህገወጥ መንገድ የሚያከፋፈሉ ተጠርጣሪዎች በህብረተሰብ ጥቆማ በቁጥጥር ስር ማዋሉን የባሕርዳር ከተማ ፖሊስ አስታወቀ።
በቀን 25/4/2013 ዓ.ም በባሕርዳር ከተማ አስተዳደር በታቦር ክ/ከተማ ከወልደ አማኑኤል ዱባለ አደባባይ አለፍ ብሎ በሚገኘው መንገድ 500 ሜትር ወደ ውስጥ ገባ ብሎ ሙሉ ግቢ ተከራይተው ህገወጥ ተግባር ሲፈፅሙ የተገኙት ተጠርጣሪዎቹ ህብረተሰቡ ባደረገው ጥቆማ ነው በቁጥጥር ስር የዋሉት።