Egypt Today: ቡቱታሞቹ ኢትዮጵያውያኖች እስከአሁን ያልበሉት የአለም ዋንጫ ብቻ ነው
Posted: 04 Jan 2021, 11:07
ባዕድ ነገር ጨምረው እንጀራ በመጋገር በህገወጥ መንገድ የሚያከፋፈሉ ተጠርጣሪዎች በህብረተሰብ ጥቆማ በቁጥጥር ስር ማዋሉን የባሕርዳር ከተማ ፖሊስ አስታወቀ።
በቀን 25/4/2013 ዓ.ም በባሕርዳር ከተማ አስተዳደር በታቦር ክ/ከተማ ከወልደ አማኑኤል ዱባለ አደባባይ አለፍ ብሎ በሚገኘው መንገድ 500 ሜትር ወደ ውስጥ ገባ ብሎ ሙሉ ግቢ ተከራይተው ህገወጥ ተግባር ሲፈፅሙ የተገኙት ተጠርጣሪዎቹ ህብረተሰቡ ባደረገው ጥቆማ ነው በቁጥጥር ስር የዋሉት።



በቀን 25/4/2013 ዓ.ም በባሕርዳር ከተማ አስተዳደር በታቦር ክ/ከተማ ከወልደ አማኑኤል ዱባለ አደባባይ አለፍ ብሎ በሚገኘው መንገድ 500 ሜትር ወደ ውስጥ ገባ ብሎ ሙሉ ግቢ ተከራይተው ህገወጥ ተግባር ሲፈፅሙ የተገኙት ተጠርጣሪዎቹ ህብረተሰቡ ባደረገው ጥቆማ ነው በቁጥጥር ስር የዋሉት።


