Mereja.Forum
Skip to content
Search
Advanced search
Quick links
Unanswered topics
Active topics
Search
The team
FAQ
Login
Register
Board index
Ethiopian News & Opinion
Search
Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Post Reply
Email topic
Print view
1 post • Page
1
of
1
Thomas H
Senior Member
Posts:
13115
Joined:
27 Jan 2007, 16:30
Location:
Kaliti
Contact:
Contact Thomas H
Website
Egypt Today: ቡቱታሞቹ ኢትዮጵያውያኖች እስከአሁን ያልበሉት የአለም ዋንጫ ብቻ ነው
Report this post
Quote
Post
by
Thomas H
»
04 Jan 2021, 11:07
ባዕድ ነገር ጨምረው እንጀራ በመጋገር በህገወጥ መንገድ የሚያከፋፈሉ ተጠርጣሪዎች በህብረተሰብ ጥቆማ በቁጥጥር ስር ማዋሉን የባሕርዳር ከተማ ፖሊስ አስታወቀ።
በቀን 25/4/2013 ዓ.ም በባሕርዳር ከተማ አስተዳደር በታቦር ክ/ከተማ ከወልደ አማኑኤል ዱባለ አደባባይ አለፍ ብሎ በሚገኘው መንገድ 500 ሜትር ወደ ውስጥ ገባ ብሎ ሙሉ ግቢ ተከራይተው ህገወጥ ተግባር ሲፈፅሙ የተገኙት ተጠርጣሪዎቹ ህብረተሰቡ ባደረገው ጥቆማ ነው በቁጥጥር ስር የዋሉት።
Top
Post Reply
Email topic
Print view
1 post • Page
1
of
1
Return to “Ethiopian News & Opinion”
Jump to
Ethiopian News & Opinion
Open Forum
Current Affairs