አማራና አማርኛን ማጥፋት ላሰቡ ጠፊዎች አድርሱልኝ
Posted: 30 Dec 2020, 15:46
አማራ ሞኝ በሰራው ገጀራ እና ቀስት ቀርቶ በዘመናዊ መሳሪያ አይጠፋም:: ምክኒያቱም:
1. አማርኛን ለማጥፋት የሚታገሉት ሁሉም በሚባል ደረጃ አማርኛ ተናጋሪዎች በአማርኛ የሚፅፉ ናቸው:: በቋንቋቸው እፍረው መሰለኝ
2. አማራን ለማጥፋት የማገድሉት ግማሽ አካላቸው አማራ ነው:: ይህም ደግሞ አንድም በትዳር ተጏዳኛቸው አንድም በሚኖሩበት የነፃነት ምድር:: ስለዚህ የሚገድሉት ግማሽ ራሳቸውን ነው::
እናም አማሪ ሲቆርጡት የሚለመልም እስር ሆኖ የሚበቅል ዛፍ ነው::
1. አማርኛን ለማጥፋት የሚታገሉት ሁሉም በሚባል ደረጃ አማርኛ ተናጋሪዎች በአማርኛ የሚፅፉ ናቸው:: በቋንቋቸው እፍረው መሰለኝ
2. አማራን ለማጥፋት የማገድሉት ግማሽ አካላቸው አማራ ነው:: ይህም ደግሞ አንድም በትዳር ተጏዳኛቸው አንድም በሚኖሩበት የነፃነት ምድር:: ስለዚህ የሚገድሉት ግማሽ ራሳቸውን ነው::
እናም አማሪ ሲቆርጡት የሚለመልም እስር ሆኖ የሚበቅል ዛፍ ነው::