ኢሣይያስ አፈወርቅን የማደንቀው አንድ ነገር አለ - የውሸት ምርጫ፣የወረቀላይ ህገ-መንግስት ለአፍሪካ ቅንጦት መሆኑን። ጊዜ እና ገንዘብ በከንቱ አለማባከኑ።
Posted: 28 Dec 2020, 13:22
ኢሣይያስ አፈወርቅን የማደንቀው አንድ ነገር አለ - የውሸት ምርጫ፣የወረቀላይ ህገ-መንግስት ለአፍሪካ ቅንጦት መሆኑን። ጊዜ እና ገንዘብ በከንቱ አለማባከኑ።
የኢትዮጵያ የጎሣ ሹማምንቶች ስንት ጊዜ ምርጫ አደረጉ፣ በምርጫ ሂደቱስ ስንት ህይወት፣ገንዘብ እና ጊዜ ባከነ። ምርጫ ባይኖር ግን ለምርጫ የወጣው ገንዘብ ስንት የልማት ሥራ ላይ በዋለ ነበር። ኢትዮጵያ ህገ-መንግስት አረቀቅኩ ብላ አንድ የ1ኛ የኮሌጅ ተማሪ Term paper ጥራት ደረጃ እንኳን ያልጠበቀ አሁን ስንቶች በቀስት እና በገጀራ እስከ ሮኬት ጥቃት ደርሰው የብዙዎች ህይወት ተቀጠፈ። የጎሣው ህገ-መንግስት ደራሲዎች ራሳቸውም ሰለባ ሆኑ። ችግሩ በዚህ በበቃ ነበር። ያለመታደል ሆኖ ዐብይ አህመድ ለምን ከኢሳይያስ አይማርም። ምርጫ አያስፈልግም ፣የጎሣ ክልል አያስፈልግም እየተባል ተመራጭም አስመራጭም በሌለበት ይመረጥ ብሎ ድርቅ ብሏል። በእርጥቡ ላይ ምን አለችበት ይሉ ዘንድ ገና አገሪቷን ብልሽትሽቷን ላውጣው እንዴ ማለት ነው።
የኢትዮጵያ የጎሣ ሹማምንቶች ስንት ጊዜ ምርጫ አደረጉ፣ በምርጫ ሂደቱስ ስንት ህይወት፣ገንዘብ እና ጊዜ ባከነ። ምርጫ ባይኖር ግን ለምርጫ የወጣው ገንዘብ ስንት የልማት ሥራ ላይ በዋለ ነበር። ኢትዮጵያ ህገ-መንግስት አረቀቅኩ ብላ አንድ የ1ኛ የኮሌጅ ተማሪ Term paper ጥራት ደረጃ እንኳን ያልጠበቀ አሁን ስንቶች በቀስት እና በገጀራ እስከ ሮኬት ጥቃት ደርሰው የብዙዎች ህይወት ተቀጠፈ። የጎሣው ህገ-መንግስት ደራሲዎች ራሳቸውም ሰለባ ሆኑ። ችግሩ በዚህ በበቃ ነበር። ያለመታደል ሆኖ ዐብይ አህመድ ለምን ከኢሳይያስ አይማርም። ምርጫ አያስፈልግም ፣የጎሣ ክልል አያስፈልግም እየተባል ተመራጭም አስመራጭም በሌለበት ይመረጥ ብሎ ድርቅ ብሏል። በእርጥቡ ላይ ምን አለችበት ይሉ ዘንድ ገና አገሪቷን ብልሽትሽቷን ላውጣው እንዴ ማለት ነው።