መተተኛው ደብተራው ዲያቆን ዳንኤል ክብረት በአሽሙር ኦሮሞዎችን ፀያፍ ስድብ ተሳደበ
Posted: 28 Dec 2020, 13:14
ደብተራው ዳንኤል ክብረት በቅርቡ አዲስ አበባ የእኛ ነው እያሉ ለሚክለፈለፉ ውሾች መልስ መስጠት አያስፈልግም ብሎ ለሰበሰባቸው ዲያቆኖች እና ደብተራዎች ተናግሮ ነበር ::እንግዲህ እዚህ ላይ ኦሮሞዎችን በስም ጠቅሶ ውሾች አላለም :: ነገር ግን ኦሮሞዎች ፊንፊኔ የእነሱ እንደሆን በቂ ማስረጃ ስለአላቸው በአሁኑ ሠዓት የፊንፊኔ ይገባኛል ጥያቄ አንስተዋል:: ስለዚህ ደብተራው ዳንኤል ክብረት የፃፈው የአሽሙር መፅሐፍ ኦሮሞዎች ላይ ያነጣጠረ ነው::

