Page 1 of 1
Oromia inside Ethiopia is only temporary solution on the way to Greater Oromia
Posted: 28 Dec 2020, 13:04
by Yakume
I personally do believe that Oromia within womb of Ethiopia, as planned by federalists, is only transitional solution on the way towards either an indispensable transformation of Ethiopia to de jure integrative Great Oromia [including parts of Amhara, Tigray, Benishangul and Sidama regions and also Sudan] or natural inevitable birth of an independent Gadaa Oromia.
https://fayyisoromia.wordpress.com/2018 ... OT5bdscLNg
Re: Oromia inside Ethiopia is only temporary solution on the way to Greater Oromia
Posted: 28 Dec 2020, 16:16
by Yakume
The Amhara intellectuals and elites should know this fact and not waste time
Re: Oromia inside Ethiopia is only temporary solution on the way to Greater Oromia
Posted: 28 Dec 2020, 16:37
by Za-Ilmaknun
"መቀሌ ኬኛ"
(የባሰ አታምጣ)
«ቅዱስ ያሬድ ኦሮሞ ናቸው። አጼ ሲሲኒዮስ ኦሮሞ ናቸው ከግንደ-በረት ከምዕራብ ሸዋ ነው ወደዛ የሄዱት። ኦሮሞ በ16ኛው ክ/ዘመን ነው የመጣው ሚባለው ስህተት ነው። ፖለቲከኛ እና ፓለቲካ ባመጣው ነገር አገር እና ታሪክ መበላሸ የለበትም።
ጣልያን ኢትዮጵያን ለማዳከም፣ ለመከፋፈል የውሸት ትርክቶችን፣ ታሪኮችን በማዘጋጀት፣ ሰው በማሰልጠን፣ የሰውን አስተሳሰብ ቅኝት በማበላሸት ከፍተኛ ሥራ ሰርተዋል።
የኢትዮጵያ መንግስት ይህን ቢያውቅ እንኳን ዲፕሎማሲው እንዳይበላሽ ወጥቶ አይናገርም። ትግራይ ውስጥ ኦሮሞች ነበሩ። ላሎ፣ ጉማ፣ ቅርሺ የሚሉት የትግረኛ ቃላቶች ኦሮምኛ ናቸው። ትግራይ ውስጥ ያሉ የቦታ ስሞች አክሱማ፣ ሽሬ (ስሬ)፣ መቀሌ፣ አዲግራት፣ራያ የኦሮምኛ ቃላቶች ናቸው።»
ቄስ ግርማ ዘውዴ