የአብይ መንግስት ለፖለቲካ ፍጆታ በማካይድራ በሳምሪዎች የተፈጸመን ግድያ የዘር ዕልቂት 'ethnic genocide' መሆኑን ለመሸፋፈን ካለው የተሳሳተ አካሄድ የተነሳ ገዳዩቹ ሳምሪዎች ተገደልን ብለው ሊከሱ ነው:: እነ ደደብ አሉላ ተረታቸውን የሚያምንላቸው ፍርድ ቤት ባይኖርም በእንደዚህ አይነት Fake News አማካኝነት የአለምን ዲፕሎማሲና ሚዛናፊ ፍርድ በማሳሳት ሳምሪ የተባሉ ወንጀለኞች ሳይቀጡ እንዲያመልጡ ለማድረግ ታስቦ የወጣ መረጃ ነው
-
ethioscience
- Member
- Posts: 4100
- Joined: 01 Nov 2019, 17:37
ALARMING NEWS: ሳምሪዎች በማካይድራ በፋኖ ተገደልን ብለው የአዞ እንባ እያነቡ ክስ መሰረቱ When TPLF Perpetrators Become Victims!
-
ethioscience
- Member
- Posts: 4100
- Joined: 01 Nov 2019, 17:37