Page 1 of 1

Breaking News:የሕዝብ ሐብት የዘረፉት የኤርትራ ወታደራዊ መለዮ የለበሱ የህውሓት ልዮ ሓይሎች ናቸው።

Posted: 27 Dec 2020, 19:55
by Weyane.is.dead
የሕዝብ ሐብት የዘረፉት የኤርትራ ወታደራዊ መለዮ የለበሱ የህውሓት ልዮ ሓይሎች ናቸው። :shock: :shock: :shock: :shock: :shock:

ሰሞኑን በክልል ኣንድ ትግራይ ውስጥ በነበረው የህግ ማስከበር ዘመቻ የህዝብ ተቋማት ላይ ከፍተኛ ዘረፋ ተፈፅሟል። ይህን እኛም በበርካታ ተቋማትና ፋብሪካዎች በመገኘት ያረጋገጥነው ሐቅ ነው።

ነገር ግን የፓርቲያችን ኣባላት ሪፖርትንና ከማህበረሰቡ በሰበሰብነው የሕዝብ ምስክርነት መሰረት እነዚህን የሕዝብ ተቋማትና ፋብሪካዎች ኣብዛኛውን የዘረፉትና ያወደሙት የኤርትራ ወታደራዊ መለዮ የለበሱ ነገር ግን የየኣካባቢው የህውሓት ልዮ ሓይሎች ናቸው። ይህን የኢትዮጵያ ሕዝብና መንግሥት በደንብ ተረድቶ የሕዝብ ሐብት የሚመለስበትና ወንጀለኞችም ለሕግ የሚቀርቡበት መንገድ መመቻቸት ኣለበት።

Assimba Democratic Party -ADP

Re: Breaking News:የሕዝብ ሐብት የዘረፉት የኤርትራ ወታደራዊ መለዮ የለበሱ የህውሓት ልዮ ሓይሎች ናቸው።

Posted: 27 Dec 2020, 20:29
by Weyane.is.dead
:shock: :shock: :shock: :shock: :shock:

Re: Breaking News:የሕዝብ ሐብት የዘረፉት የኤርትራ ወታደራዊ መለዮ የለበሱ የህውሓት ልዮ ሓይሎች ናቸው።

Posted: 27 Dec 2020, 20:40
by Wedi

Re: Breaking News:የሕዝብ ሐብት የዘረፉት የኤርትራ ወታደራዊ መለዮ የለበሱ የህውሓት ልዮ ሓይሎች ናቸው።

Posted: 27 Dec 2020, 20:42
by Weyane.is.dead
:lol: :lol: :lol: :lol: :lol:
Wedi wrote:
27 Dec 2020, 20:40