Page 1 of 1

በማይካድራ 1100 ሰዎች ተጨፍጨፈው መገደላቸውን የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ ኢሰመጉ አዲስ ባወጣዉ ሪፖርት ገለፀ

Posted: 25 Dec 2020, 17:03
by Wedi
በማይካድራ 1100 ሰዎች ተጨፍጨፈው መገደላቸውን የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ ኢሰመጉ አዲስ ባወጣዉ ሪፖርት ገለፀ

የማይካድራ ጭፍጨፋ
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ - ኢሰመጉ አዲስ ባወጣዉ ሪፖርት መሰረት በማይካድራ ጭፍጨፋ

የተገደሉ~~1100
የአካል ጉዳት የደረሰባቸዉ~~122
የተደፈሩ~~10
መሆናቸዉን ገልጿል።




ሙሉ ሪፖርቱን ከዚህ ላይ ያንብቡ
Please wait, video is loading...