Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Guest1
Member
Posts: 1926
Joined: 28 Dec 2006, 01:02

Re: የኣማራ ክልልም ይፍረስ ይላል አቶ ግርማ የኦቦ አያና ልጅ

Post by Guest1 » 23 Dec 2020, 11:38

የአማራና የኦሮሞ ክልል መፈራረስ ብቻ?
Everything ኢዝ up for the taking
አቋሙን ካላስተካከለ አቢይ ስልጣን ላይ አይቆይም። ይገደላል።
ጦሩ አእምሮው በሳል ከሆነ ተደራጅቶ ወታደራዊ መንግስት ይመሰረታል።
ከተከፋፈለ እርስ በርስ መተላለቅና በአንድነት መፈራረስ ይከተላል።
Black lives matter ኖ!

Post Reply