የትህነግ ከፍተኛ መሪዎች እያመለጡ ነው
Posted: 18 Dec 2020, 04:17
እያመለጡ ያሉበት ዘዴ እንደ ሚከተለው ነው ።
በአሜሪካ፣ አውሮፓና እስራኤል እጅግ ከፍተኛ የኮማንዶና ልዩ ኦፐሬሽን ስልጠና ያላቸው ገንዘብ ተከፍሏቸው በጣም ከባድ የሆኑ ኦፐሬሽኖችና ሚሽኖችን የሚያከናውኑ ቅጥረኛ (Soldiers of Fortune) አሉ ። እነዚህ ብዙ ኢሊዮን ዶላር የሚያስከፍሉ እግጅ ጠንካሮች ከተለያዩ አገር ልዩ ሃይሎች የወጡና በጣም ምስጢር ለሆኑ ሚሽኖች የሚገዙ የቅጥር ወታደሮች ናቸው።
ድሮ ትህነግ በረሃ በነበረ ግዜ ሁሉ ካርቱም ቤዝ አድረገው በእርዳታ ስም መሳሪያ በረሃ ድረስ ለማቀበል ያሜሪካ መንግስት፣ እንግሊዝ በምስጢር ይቀጥሯቸው ነበር ። አንዱ የነሱ አቀናባሪ አብዱ መሃመድ አባ ቦራ ነበር ፣ ካርቱም ሱዳን ።
ዛሬም ተመሳሳይ የግል ድርጅት ያላቸው ፣ ብሎም ከብዙ መንግስታትና የስለላ፣ የደህነንት ድርጅቶ እንደ ሞሳድ፣ ሲ አይ ኤ፣ ኤም 7 ጋር የሚሰሩ ናቸው እጅግ ረቂቅ ቲክኖሎጂና ማናልባትም በራዳር ማይታይ ሄሊኮፕተር ይዘው ወያኔዎቹን በለሊት መንጥቀው እንደ ሚያሸሿቸው ጥርጥር የለውም።
ለዚህ ደሞ ቴድሮስ አዳኖም ፣ ሰዬ ወዘተ ከውጭ ሆነው ባሁን ሰዓት ሚሽኑን ቢያቀናብሩ መደነቅ የለብንም ። ይሞክሩታል ፣ ያደርጉታል ።
የኢትዮጵያ ደህንነት ይህን መሰል እጅግ ከፍተኛና ረቂቅ እርምጃ ለመቋቋም ያለው ብቃት እኛ ሲቪል ሰዎች ልናውቅ አንችልም ። የትግሬን ሰማይ ቀንና ለሊት መጠበቅ እንደ አለበት ግን እናውቃለን ።
ሌላው ነገር ወንጀለኞቹ ሁሉም ለየብቻ ተበታትነዋል የሚለው ሙሉ በሙሉ ትክክል ሊሆን አይችልም ። አንድ ብቻውን የተደበቀ ዎያኔ አንድ ሙሉ የአለም አቀፍ መርሲነሪ ልዩ ሃይል ሊቀጥር አይችልም ። ሰዎቹ ላንድ ሰው ብለው የህይወት ሪስክ መውሰድ ስለማይፈልጉ።
ስለሆነም የጁንታው ቡድን በአንድ ልዩ ሄሊኮፕተር ተሳፍረው ወደ ሆነ ደሴት ወይም ትንሽ አገር ወይም ግብጽ መሸሽ የሚችል ከ5 እስከ 10 ሰው ያለው ቡድን መሆን ግድ ይላቸዋል። ሚጓዙት ወይ ወደ ግብጽ፣ ወይ ወደ አንድ የቀይ ባህር ደሴት፣ ወይ ደቡብ ሱዳን ጫካ ነው ።
ስለዚህ የኢትዮጵያ ሰርዊትና ደህንነት ልክ አቢይ እንዳደረገው ከነሱ በጣም ቀድሞ በማሰብ መላ የትግሬን ሰማይና መሬት በቀንም በለሊትም ማየት መጠበቅ ይኖርበታል ።
ሰዎቹ ከዚህ በኋላ አንድ የባላገር ገበሬ ቤት ተደብቀው አይገኙም። እነሱ አሁን በአለም አቀፍ የግል ኮማንዶ ቡድን ተረድተው በማምለጥ ላይ ናቸው ።
ግዜ በተሰጣቸው ልክ የማምለጥ እድላቸው እያደገ ነው ።
በዚህ ግምት የምትስማሙ ሃሳቡን ለሚመለክተው ሁሉ አድርሱ እላለሁ ! አይነ ኩሉ ሆረስ !
በአሜሪካ፣ አውሮፓና እስራኤል እጅግ ከፍተኛ የኮማንዶና ልዩ ኦፐሬሽን ስልጠና ያላቸው ገንዘብ ተከፍሏቸው በጣም ከባድ የሆኑ ኦፐሬሽኖችና ሚሽኖችን የሚያከናውኑ ቅጥረኛ (Soldiers of Fortune) አሉ ። እነዚህ ብዙ ኢሊዮን ዶላር የሚያስከፍሉ እግጅ ጠንካሮች ከተለያዩ አገር ልዩ ሃይሎች የወጡና በጣም ምስጢር ለሆኑ ሚሽኖች የሚገዙ የቅጥር ወታደሮች ናቸው።
ድሮ ትህነግ በረሃ በነበረ ግዜ ሁሉ ካርቱም ቤዝ አድረገው በእርዳታ ስም መሳሪያ በረሃ ድረስ ለማቀበል ያሜሪካ መንግስት፣ እንግሊዝ በምስጢር ይቀጥሯቸው ነበር ። አንዱ የነሱ አቀናባሪ አብዱ መሃመድ አባ ቦራ ነበር ፣ ካርቱም ሱዳን ።
ዛሬም ተመሳሳይ የግል ድርጅት ያላቸው ፣ ብሎም ከብዙ መንግስታትና የስለላ፣ የደህነንት ድርጅቶ እንደ ሞሳድ፣ ሲ አይ ኤ፣ ኤም 7 ጋር የሚሰሩ ናቸው እጅግ ረቂቅ ቲክኖሎጂና ማናልባትም በራዳር ማይታይ ሄሊኮፕተር ይዘው ወያኔዎቹን በለሊት መንጥቀው እንደ ሚያሸሿቸው ጥርጥር የለውም።
ለዚህ ደሞ ቴድሮስ አዳኖም ፣ ሰዬ ወዘተ ከውጭ ሆነው ባሁን ሰዓት ሚሽኑን ቢያቀናብሩ መደነቅ የለብንም ። ይሞክሩታል ፣ ያደርጉታል ።
የኢትዮጵያ ደህንነት ይህን መሰል እጅግ ከፍተኛና ረቂቅ እርምጃ ለመቋቋም ያለው ብቃት እኛ ሲቪል ሰዎች ልናውቅ አንችልም ። የትግሬን ሰማይ ቀንና ለሊት መጠበቅ እንደ አለበት ግን እናውቃለን ።
ሌላው ነገር ወንጀለኞቹ ሁሉም ለየብቻ ተበታትነዋል የሚለው ሙሉ በሙሉ ትክክል ሊሆን አይችልም ። አንድ ብቻውን የተደበቀ ዎያኔ አንድ ሙሉ የአለም አቀፍ መርሲነሪ ልዩ ሃይል ሊቀጥር አይችልም ። ሰዎቹ ላንድ ሰው ብለው የህይወት ሪስክ መውሰድ ስለማይፈልጉ።
ስለሆነም የጁንታው ቡድን በአንድ ልዩ ሄሊኮፕተር ተሳፍረው ወደ ሆነ ደሴት ወይም ትንሽ አገር ወይም ግብጽ መሸሽ የሚችል ከ5 እስከ 10 ሰው ያለው ቡድን መሆን ግድ ይላቸዋል። ሚጓዙት ወይ ወደ ግብጽ፣ ወይ ወደ አንድ የቀይ ባህር ደሴት፣ ወይ ደቡብ ሱዳን ጫካ ነው ።
ስለዚህ የኢትዮጵያ ሰርዊትና ደህንነት ልክ አቢይ እንዳደረገው ከነሱ በጣም ቀድሞ በማሰብ መላ የትግሬን ሰማይና መሬት በቀንም በለሊትም ማየት መጠበቅ ይኖርበታል ።
ሰዎቹ ከዚህ በኋላ አንድ የባላገር ገበሬ ቤት ተደብቀው አይገኙም። እነሱ አሁን በአለም አቀፍ የግል ኮማንዶ ቡድን ተረድተው በማምለጥ ላይ ናቸው ።
ግዜ በተሰጣቸው ልክ የማምለጥ እድላቸው እያደገ ነው ።
በዚህ ግምት የምትስማሙ ሃሳቡን ለሚመለክተው ሁሉ አድርሱ እላለሁ ! አይነ ኩሉ ሆረስ !