Page 1 of 1
የኦነግ አባል በትግራይ ከሕወሃት ጎን ሆኖ ሲዋጋ ተያዘ [VIDEO]
Posted: 17 Dec 2020, 08:49
by Revelations
Please wait, video is loading...
Re: የኦነግ አባል በትግራይ ከሕወሃት ጎን ሆኖ ሲዋጋ ተያዘ
Posted: 17 Dec 2020, 08:59
by abel qael
kkkkkkkkk Abiet yezendrowa Ethiopia: ye Fake News nigist hona qerech! Meshrefet Nebsun aymarew: hulunm enderasu wushetam aregew!
Re: የኦነግ አባል በትግራይ ከሕወሃት ጎን ሆኖ ሲዋጋ ተያዘ
Posted: 17 Dec 2020, 14:20
by Revelations
ፈይሳ ተካ ስም ተቀየረለትና የትግል ስሙ ብሩክ ተካ ሆነ ፡፡ ምግብና ትጥቅ ተሟላላቸው፤ በወር ከስድስት ሺህ እስከ ሰባት ሺ ብር እንደሚከፈላቸውም ተነገሯቸው ወደጥቃት እንዲገባ ስምሪት ተሰጠው፡፡
ከጥቂት ቀናት በኋላ በሰሜን እዝ ሰራዊት ላይ ጥቃት እንዲፈጽሙ ትእዛዝ ተሰጥቷቸው እንደነበርና እርሱ ግን አለመሳተፉን ፈይሳ ይናራል፡፡ አመራሮች የትግሉ ዓላማ ሀገሪቱን ነጻ ለማውጣት እንደሆነ ይነግሯቸው እንደነበረር ይገልጻል፡፡
ቃል የተገባላቸውን የወር ደመወዝ ሲጠይቁ ግን መንግስት የኢኮኖሚ ምንጮችን ስለዘጋብን መክፍል አንችልም የሚል መልስ እንደተሰጣቸው ፈይሳ ይናራል፡፡ መከላከያ ሰራዊት ህግን የማስከበር ርምጃ ሲጀምር ፈይሳ እጁን በሰላማዊ መንገድ ሰጥቷል፡፡ በማያውቀው ነገር በሰዎች ተታሎ በጥፋት ዓላማ ውስጥ መሳተፉ እንደጸጸተው ፈይሳ ገልጾልናል፡፡

Re: የኦነግ አባል በትግራይ ከሕወሃት ጎን ሆኖ ሲዋጋ ተያዘ [VIDEO]
Posted: 17 Dec 2020, 16:32
by Revelations
Re: የኦነግ አባል በትግራይ ከሕወሃት ጎን ሆኖ ሲዋጋ ተያዘ [VIDEO]
Posted: 17 Dec 2020, 19:16
by Za-Ilmaknun
General Bacha Debele, in his briefing after he came back from the first engagement against TPLF traitors, told the story how OLF militias were caught fighting alongside TPLF. OLF and its Cadres are victims of the The Stockholm syndrome for life. One may wonder why...

They are only good enough to slaughter unarmed women and children as their entire history unambiguously tells. Hopefully it won't be too long...