ታጋይ ገብሩ ገብረጻዲቅ የታይም መጽሄት የአመቱ ምርጥ ሰው ሆኖ ተመርጧል። ታጋይ ገብረጻዲቅ ይሄን ሰሞን የጠፋው የህወሃት ጦር የደመሰሳቸውን " የፋሽሽቱ አቢይ " ሰራዊት ብዛት እየቆጠረ ስለሆነ ነው። ( ቆጠራውን ለእኔ ትቶ እርሱ መግለጫው ላይ ቢያተኩር ጥሩ ነበር )
የታጋይ ገብሩ ለታይም መጽሄት በእንግሊዝኛ ስለወቅታዊው የኢትዮጵያ ፖለቲካ የጻፈውን ጽሁፍ ኮሜንት ሴክሽኑ ላይ ታገኙታላችሁ ( መልካም ንባብ ) !
