Page 1 of 1

በዳንኤል ክብረት ማን አለብኝነት ፊንፊኔ ውስጥ የምኒልክ ቤተ-ክርስቲያን የፊታችን ቅዳሜ ይመረቃል

Posted: 10 Dec 2020, 10:53
by Thomas H
የአጤ ሚኒሊክ መታሰቢያ የበአታ ቤተ ክርስቲያን 40 ሚሊየን ብር ከፈጀ ዕድሣት በኋላ የፊታችን ቅዳሜ ይመረቃል።

የአጤ ሚኒሊክ መታሰቢያ የታዕካ ነገሥት በአታ ለማርያም ሕንጻ ቤተ/ክ ዕድሣት ተጠናቅቆ የፊታችን ቅዳሜ ታኀሣስ 3 ቀን 2013 ዓ.ም ታቦቱ ወደ መንበረ ክብሩ ይመለሳል ተብሏል።