በዳንኤል ክብረት ማን አለብኝነት ፊንፊኔ ውስጥ የምኒልክ ቤተ-ክርስቲያን የፊታችን ቅዳሜ ይመረቃል
Posted: 10 Dec 2020, 10:53
የአጤ ሚኒሊክ መታሰቢያ የበአታ ቤተ ክርስቲያን 40 ሚሊየን ብር ከፈጀ ዕድሣት በኋላ የፊታችን ቅዳሜ ይመረቃል።
የአጤ ሚኒሊክ መታሰቢያ የታዕካ ነገሥት በአታ ለማርያም ሕንጻ ቤተ/ክ ዕድሣት ተጠናቅቆ የፊታችን ቅዳሜ ታኀሣስ 3 ቀን 2013 ዓ.ም ታቦቱ ወደ መንበረ ክብሩ ይመለሳል ተብሏል።

የአጤ ሚኒሊክ መታሰቢያ የታዕካ ነገሥት በአታ ለማርያም ሕንጻ ቤተ/ክ ዕድሣት ተጠናቅቆ የፊታችን ቅዳሜ ታኀሣስ 3 ቀን 2013 ዓ.ም ታቦቱ ወደ መንበረ ክብሩ ይመለሳል ተብሏል።
