Page 1 of 1

አማራ ሊህቃን ጊዜያቸውን ሲያባክኑ የኖሩት የራሳቸውን ሕዝብ ታርክ በመጻፍ ሳይሆን የሌላውን (የኦሮሞን) ሕዝብ ታርክ በማጣመም ነው፡፡

Posted: 09 Dec 2020, 21:19
by AbebeB
አማራ ነን የምትሉ ከሊቅ እስከ ደቂቅ ያላችሁ እስኪ የሆናችሁትን (ያልሆናችሁትን ሳይሆን) በትክክል ንገሩን፡፡ ማለቴ በጓዳ ከራሳችሁ ጋር የምታውሩዋትን ሀቅ ማለቴ ነው፡፡