Page 1 of 1

ግልጽ ደብዳቤ ለኣቶ ግዛው (ኢሳት)

Posted: 09 Dec 2020, 18:07
by Zmeselo
ግልጽ ደብዳቤ ለኣቶ ግዛው (ኢሳት)

By: Tecle Berhe

Tuesday, 08 December 2020

ላንተ ኣይነቱ በገለማ ኣስተሳሰብ ለተላቆጠ ሰው ሰላምታና ክብር መስጠት የማያስፈልግ ቢሆንም፥ ከሓበሻ የትሕትና ባህል ጋር ላለመጣላት እንደምን ሰነበትክ እልሃለሁ።

ሕዳር 22 ቀን 2013 ዓ/ም፥ በተላለፈው “ዕለታዊ” የኢሳት ፕሮግራም ላይ፥ በወያኔ ጥቃት ወደ ኤርትራ ላፈገፈጉት የሰሜን እዝ ኣባላት በኤርትራ በኩል ስለተደረገላቸው ድጋፍ፥ የጠቅላይ ሚኒስትር ኣቢይ ኣሕመድን የፓርላማ ሪፖርት መሰረት በማድረግ ኣስተያየት እንድትሰጥ፥ መርሓ ግብሩን ይመራ የነበረው ኣቶ ወንድምኣገኝ ከሎንዶን በጠየቀህ ግዜ፥
የኤርትራውን በሚመለከት ለሲሳይ ልተውለት
በማለት ወደ ተለመደው መዘላበድህ ገባህ።

ጌታው፥

የኤርትራውን ጉዳይ ለሲሳይ ልተውለት“ ማለት፥ ምን ማለት ነው? ያንተን እንጭጭ ኣሽሙር ለመረዳት እኮ፥ መዋእለ ህጻናት የሚውል እምቦቃቅላ መሆን ብቻ በቂ ነው። ሲሳይ እኮ ጉዳዮችን ኣስፍቶ የሚያይ፥ በሓቀኛ ጋዜጠኛነት ስነምግባር የታነጸ ብትምክሕትና በትዕቢት ያልተበከለ ስለሆነ ነው ኤርትራውያን ለኢትዮጵያውያን ወንድሞቻቸው ያላቸውን በጎ ኣስተሳሰብና፥ በታሪክ ውስጥ ብተደጋጋሚ በተግባር የተመሰከረውን የኤርትራን ድጋፍና ኣበርክቶ፥ በልበ ሙሉነት የሚገልጸው እንጂ፥ ኣንተ በኣሽሙር ልትሸረድደው እንደፈለግከው የኤርትራ ቅጥረኛ በመሆኑ ኣይደለም። ኣንተ ግን ከህልምህ ገና ያልነቃህ፥ የገዥነት ሸጋታ ኣስተሳሰብ ያደቆነህና በሽምግልና ዕድሜህም ያቄሰህ ስለሆነ፥ ስለ ኤርትራ ስትጠየቅ ጸሓይ የሞቀውን ሐቅ ለመናገር እንኳ ድፍረት ኣጥተህ ኣንደበትህ የሚዘጋው።

ጌታው፥

ምንም እንኳ ዲሞክራሲ፥ ፍትሕ፥ እኩልነት እያልክ ብታላዝንም፥ ገና ሕዝቦችን በተለይም ደግሞ የኤርትራን ሕዝብ እንደስምህ ዳግም ገዝተህ ለማንበርከክ የምትቋምጥ ቅዠታም መሆንህን በዚህ ድርጊትህ በማያወላዳ ሁኔታ ኣረጋገጥህ። እንኳንስ ብዕውቀትና በሐቅ ጠበል ውስጥ፥ በኣሲድም ውስጥ ቢነክሯችሁ የማትነጹ፥ ኣንተና ኣንተን የመሰሉ ትምክሕተኞችና ተስፋፊዎች ተከታታዩን ኤትዮጵያዊ ትውልድ ካለዕዳው ዕዳ እያሸከማችሁ፥ ኢትዮጵያን የማያባራ ስቃይና መከራ ግዳይ ኣድርጋችሁ መቆየታችሁ በጣም ያሳዝናል። በተለይ ዛሬ ከዚህ በላይ የሚያሳዝነው፥ በኤርትራና በኢትዮጵያ ላይ በወያኔ ሰበብ ለዓመታት ኣንዣቦ የቆየው የጦርነትና ያለመተማመን ጨለማ ተገፎ፥ የፈነጠቀው የሰላምና ብሎም የዕድገት ብርሃን ይበልጥ ደምቆ እንዲታይ የሁለቱ ሃገር ሕዝቦች ተስፋ ባሳደሩበት ወቅት፥ ኣንተ ደግመህ ደጋግመህ ይህንን ተስፋ ለማጨለም መርዝ መርጨትህ ነው።

ከሁለት ሳምንት በፊት በተላለፈ ዕለታዊ ፕሮግራም ላይ የዕለቱ ኣርእስት በሌሎቹ ጋዜጠኞች (በመሳይ፥ ብወንድማገኝ፥ ፋሲል፥ ሲሳይና ጴጥሮስ) በጥሩ ሁኔታ ተገባዶ ካበቃ በህዋላ
የኣንድ ደቂቃ ዕድል ይሰጠኝ
ብለህ እንደእርጎ ዝንብ ጥልቅ በማለት በልብህ ውስጥ ተዳፍኖ ገና የሚያብከነክንህን ትዕቢት ግላጭ በማውጣት ኤርትራን በሚመለከት የሰጠኸውን ኣስተያየት ያስታውሷል።
ወያኔን በጋራ ከጣልን በህዋላ፥ ከኤርትራ ጋር የምናወራርደው ሂሳብ ኣለ
በማለት የተፋኸውን መርዝ ኣልረሳነውም።

በወቅቱ በሓቀኛው ጋዜጠኛ ሲሳይ ኣገና ተገቢው መልስ የተሰጠህ እንኳ ቢሆንም፥ እኔም ትንሽ ልበል፡ ግን መሃል ላይ ኣንዲት የኢትዮጵያ ኣበው ኣባባል ትዝ ስላለችኝ እንዳልረሳት እንዲሁም ለመዝናኛም ትሆነን ዘንድ ልጠቃቅሳት።

ያምርብኛል ብዬ ጎራዴ ብገዛ
እሱም ወዘወዘኝ ኣሽሟጣጩም በዛ!!


ጌታው ኣቶ ግዛው!

ኣንተም እርጅና ባንቋቋው ወገብህ ላይ ጎራዴ ገዝተህ ታጠቅና
ከኤርትራ ጋር ጦር እማዘዛለሁ
ብለህ
ዘራፍ
በል።

መዘባበቻና መሳለቂያ ከመሆን ግን ኣታልፍም፤ ኣንተን ተጠናውቶ ኣልለቅም ያለህ ትዕቢትና የገዥነት ፍላጎት ግዜ ኣልፎበታል! ታሪክ ተቀይሯል። ደግሞ “ከኤርትራ ጋር የማወራርደው ሂሳብ ኣለኝ” ብሎ ነገር! ቁቅም ከፈስ ተቆጠረች ኣሉ። ድንቄም!!!

የኤርትራ መንግስት ወይም ሻዕብያ ዛሬ ብቻ ሳይሆን፥ ገና ከጨቅላነት ዕድሜው ጀምሮ ኢትዮጵያንና ሕዝቦችዋን በሚመለከት በጎና በቅንነት መንፈስ ላይ የተመሰረተ ፖሊሲ ሲከተል ቆይቷል። ይህንን የሚያደርገው ደግሞ ካንተና ኣንተን ከመስሉ ደካሞች ውዳሴ፥ ምስጋናና ምርቃት ለማግኘት ኣይደለም። በፕሮግራሞቹ ላይ ካሰፈራቸው ዓበይት ዓላማዎቹ ኣንዱ እንዲሁም ጥርት ያለ ራእዩ ስለሆነ ነው። ያንተን ደካማ የመገንዘብ ደረጃ በሚመጥን መልኩ ኣንዳንድ ለዚህ መታያ የሆኑ ስራዎችን ላስቀምጥ።

ኣኣምሮህ ብትምክሕት ስብ ተሸፍኖ ረስተኸው እንዳይሆን እንጂ፥ “ኣባሉ ነበርኩ” ለምትለው የእሕኣፓ መሪዎች፥ ካለው ኣካፍሎ፥ ኣብልቶ፥ ኣጠጥቶ፥ ኣሰልጥኖና መሳርያ ኣስታጥቆ ኣሲምባ ድረስ የሸኘ እኮ ሻዕቢያ ነው። በየመድረኩ ለፍትሕና ለእኩልነት እንታገላለን ብለው የተነሱ የኢትዮጵያ ፖለቲካዊ ድርጅቶችን ብተመሳስይ መልኩ ያስተናገደም እሱ ሻዕብያ! ኤርትራ በተለይ በወያኔ ለተሳደዱ፥ ለተገፉ ወዘተ ኢትዮጵያውያን በኣካባቢያችን ብቸኛዋ ጥላና ከለላ እንደነበረችና፥ በዚህም ሰበብ የከፈለችውን ውድ ዋጋ ካንተ በስተቀር የሚረሳ ኢትዮጵያዊ ያለ ኣይመስለኝም።

ብትጥቅ ትግሉ ወቅት፥ ሻዕብያ በኣእላፍ የማረካቸውን ኢትዮጵያውያን ወታደሮች፥ ከታጋዮቹ እኩል ኣብልቶ ኣጠጥቶ ኣልብሶ፥ ያልተማረውን ኣስተምሮ ለሃገራቸውና ለወገናቸው ያበቃ መሆኑ ኣንተን የመሰለ ትምክሕተኛና ተስፋፊ ለማመን ያስቸግረው ካልሆነ በቀር በሺዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን የሚመሰክሩት ሓቅ ነው። ሻዕቢያ ይህንን ሲያደርግ ደግሞ
ከኢትዮጵያ ገዥ መደቦች ጋር እንጂ ከኢትዮጵያ ሕዝብ ጋር ምንም ዓይነት ቅራኔ የለንም፥
ከሚለው ኣቋሙ በመነሳት እንጂ፥ በማንም ተገዶ ኣልነበረም።

እነዚህን ሓቆች በሚመለከት በቅርቡ ማሞ ኣፈታ በተባለ ኢትዮጵያዊ “ኣንቱ በእናት” በሚል ርእስ እንዲሁም ኣጠቅላይ ግንዛቤ ለማግኘት ቢረዳህ ኢትዮጵያዊው ምሁር ዓብዩ ብርሌ (ጌራ) ‘በሀገር ፍቅር ጉዞ” በሚል የጻፏቸውን መጻሕፍት እንድታነብ እግረ መንገዴን ልጠቁምህ እፈልጋለሁ።

ጋሬጣ ሆኖ የቆየውን የወያኔን መደምሰስ ተከትሎ፥ በኤርትራና ኢትዮጵያ መካከል ከለውጡ በህዋላ የተፈጠረውን ስለማዊና በጋራ መተሳሰብ ላይ የተመሰረተውን ግንኙነት ይበልጥ የሚያጎለብትና፥ ኣንተና መሰሎችህ እንደምታስቡት ኤርትራ ለኢትዮጵያ ስጋት ሳትሆን የክፉ ቀን ወዳጅ መሆኗን የሚያረጋግጡ ዓበይት ግብራዊ እርምጃዎች በከፍተኛ ፍጥነት ይወሰዳሉ። ዕድሜውን ሰጥቶህ፥ የትምክሕተኛነት ዓይነ-ጥላህን ገልጦ ለማየት ያብቃህ።

በመጨረሻ፥ በነዚያ ታጋይ በሆኑ ጋዜጠኞች በነመሳይ፥ ፋሲል፥ ጴጥሮስ ወንድማገኝና ሲሳይ ወዘተ ጥረት ብዙ መሰናክሎች ታልፈው፥ ኢሳት ያተረፈው ተወዳጅነት፥ ባንተ ሰበብ እንዳይሸረሸር ስጋቴን ለመጥቀስ እወዳለሁ። በውስጥ ጉዳይ መግባት ሆኖ እንዳይቆጠርብኝ እንጂ፥ ኣንተን ከገበታው ቢያርቁህ የተሻለ ይመስለኛል፤ ምነው ቢሉ ቆማጣን ቆማጣ ካላሉት ገብቶ ይፈተፍታልና!!

በል ጌታው፥ ምናልባት ትንሽ ግንዛቤ ቢኖርህ ከሚል ወንድማዊ ኣስተሳሰብ የኤርትራን ሓቆች ቀለል ባለ መንገድ ኣቅርቤልሃለሁ። የኤርትራ ሓቅ ገብስ ነው። ቢሻህ እንደቆሎ ቆልተህ፥ ኣለያም እንደበሶ በጥብጠህ መልሰህ መላልሰህ ከስክሰው፤ ቢጠቅም እንጂ ኣይጎዳም።

ሰላምና ብልጽግና ለኤርትራና ለኢትዮጵያ ሕዝቦች!


ተክሌ በርሄ
27 ህዳር 2013

Re: ግልጽ ደብዳቤ ለኣቶ ግዛው (ኢሳት)

Posted: 09 Dec 2020, 18:25
by Zmeselo




ኤርትራውያን ነበርቲ ጀርመን ካብ ከተማ ካርልስሩሀ ንሓርበኛታት ስንኩላን ሃገርና ዝኸውን ናውቲ፥ ልዕሊ 400 ዓረብያ ስንኩላን ከምኡ‘ውን ዝተፈላለየ ንስንኩላን ዝሕግዝ ተመሳሳሊ ናውቲ ናብ ኤርትራ ልኢኾም። (Via Beniam Tuquabo)

_______________



H.E. Eritrean President Bitsay Isaias Afwerki adorning the SACP cap he received from the visiting SACP delegation to Adi Halo. @NgogaFred @SACP1921
@_cosatu
(Amb Prof Iqbal Jhazbhay: @iqbalau_)

Re: ግልጽ ደብዳቤ ለኣቶ ግዛው (ኢሳት)

Posted: 09 Dec 2020, 18:44
by Zmeselo
ኣይፋልኩምን ብጹእ ኣቡነ መንግስተኣብ ተስፋማርያም፡

(By Gezae Okbaldet) - - ታሪኻዊ ተራን ኣበርክቶን ካቶሊካዊት ቤተ ክርስትያን ኤርትራ፡ ብሓበንን ኣድናቖት ዝዝክሮ ኢዩ። ኣብ መንፈሳዊ ጉስነታ፡ ኣብ ኩሉ ማሕበራዊ ኣገልግሎታት፡ ንሕብረተሰብ ኤርትራ ብዘይ ኣፈላላይ ዝገበረቶ ኣበርክቶ ዘነይት ኢዩ። ብዙሓት ካብ መነኮሳታ፡ ካህናት፡ ደናግልን ኣሕዋት-ላሳለን ኮታስ ኩለን ማሕበራታ ብረዚን ታሪኽ ሰናይ ግብርን ግሱነትን ኢዮም ዝዝከሩን ዝኽበሩን። ኣነ ንባዕለይ ውጽኢት ናይዚ ረዚን ስራሕ ምዃነይ ህያው ኣብነት’የ። ወትሩ ኣኽብሮተይ ከኣ ደረት የብሉኒ።

ከም ምእመን ሕጂ’ውን እዛ ቅድሲ ቤተክርስትያነይ፡ መንፈሳዊ ናብዮታ ክቅጽለለይ ኣብ’ዚ መንፈሳዊ ቅልውላው ዝመልኦ መዋእል፡ ጸግዕን ጽላልን ክትከውን ምንዮተይ ዓቢ ኢዩ።

ፖሊሲ ሃገረ ኤርትራ፡ ተራን ኣገልግሎትን ትካላት ሃይማኖት ኣብቲ ሕመረት ተልእኾአን፡ ማለት ኣብቲ መንፈሳዊ፡ ዝተደረተ’ዩ ዝብል ኮይኑ፡ ንነውሕ እዋን ብምልኣት ተግባራዊ ብዘይምንባሩ ኣብ 2019 ብምሉእነት ግብራዊ ተፈጻምነት ተገይሩሉ ኣሎ። ኣብ መስርሕ ምስግጋር ዝህልዎ ዘይምቹቕነት ርዱእ ኢዩ። ብተመሳሳሊ ኣብ’ቲ ዝነበረ ጽፉፍ ኣቕርቦት ማሕበራዊ ኣገልግሎታት፡ ከም ንቡር መሰጋገሪ ረቛሒ፡ ሓላፍ ዘላፍ ከጋጥም ይኽእል። ነቲ መሰረታዊ ዕላማን ቅኑዕነት ፖሊሲ ሃገር ግን ኣየንእሶን። ኤርትራ መልክዓ-ብዙሓዊት ሃገር ስለዝኾነት፡ ሕግን መሰላትን ንኹሉ ማዐረን ሓፈሻውን ክኸውን ከምዝግባእ፡ ቦታ ትካላት ሃይማኖት፡ ካልኦት ዘይምንግስታዊ ማሕበራትን፡ መንግስትን ብሕግን ፖሊሲን ዝተነጸረ ኪኸውን ኣገዳሲ’ዩ። ተፈጻምነቱ ወትሩ ጥንቃቀ ይሓትትን ምክብባር ከኣ ዝጠልብን ኢዩ። ኤርትራ ሰኩላርራዊት ሃገር’ያ፡ ሃይማኖትን ፖለቲካን ብመትከል ዝተፈልየ’ዩ። ኣብ ሕብረተሰብ ኩሉ ነናቱ ቦታ፡ ክብርን ኣገዳስነትን ከምዘለዎ ቅቡልን ርቱዕን ኢዩ። ናይ ቄሳር ንቔሳር ናይ ቤተ-እምነት ከኣ ንቤተ-እምነት ዝብል ኣምር ኣብ ቦታኡ ዘሎ ጥንታዊ ልቦና’ዩ።

እዚ ድሕሪ ምባለይ፡ ነቲ ሃናጺ ቦታን ተራን ቤተክርስትያነይ ዚሃሲ ተዳጋጋሚ ወስታታት ብጹኣን መሪሕነት ካቶላካዊት ቤተ- ክርስትያን ኤርትራ ክረአ ጸኒሑን ይረአ ኣሎን። ከምዝመስለኒ’ውን ብቐንዱ፡ ተጻባኢ ድፍኢት ብጹእ ኣቡነ መንግስተኣብ ኢዩ። ኣብ እዋናት፡ ንጸይቀ-ዕሉላት ዝኾኑ ውልቀ-ሰባት፡ በዓል ኣባ ሙሴ ዘርኣይሜሮን ስቲፋኖስን ምስ ካልኦት መሰልቶም፡ ንምድጋፍ ዝዓለመ፡ ዘመተታት ኣቡነ መንግስተኣብ ምስጢር ኣይኮነን።

ሎሚ ነዚ ቅሬታይ ክጽሕፍ ብቐረባ ዘገደደኒ ምኽንያት፡ እቲ ብዕለት 20 ሕዳር 2020፡ ብስም ኣቡናትና ዝተዘርገሐ እሞ ንኩነታት ሰሜን ኢትዮጵያ ምኽኒት ገይሩ ዝቐረበ
መልእኽቲ ሰላም ካቶሊካውያን ጳጳሳት ኤርትራ
ኢዩ።

እቲ ዝተኸስተ ኩነት፡ ሳዕቤናት ገበነኛ ጉጅለ-ሕውሓት ብዘንቀዶ ሽበራዊ መጥቃዕቲ፡ ብቓሉ`ውን ዝተኣመነሉን መጥፍኢኡ ኮይኑ ዘሎን፡ ዝፈጠሮ ኦዩ። ጉጅለ ሽበራ ወያነ፡ ንሃገርናን ዞባ ቀርኒ ኣፍሪቃን ዝሓመሰ፡ ሰላም ዝተሓሰመ፡ ዕድመን ዕድልን ሓደ ወለዶ ዝበልዐ እኩይ’ዩ። እዚ ጉጅለ’ዚ ድሕሪ ሎሚ ሓማሲ ወፍርታቱ ፍጹም ከብቕዕ ምግባር፡ ባህጊ ኩሉ’ዩ። ክንዲ ዝኾንካ ጻድቕ ኩን፡ ኪትጣበቐሉን ሓጥያታቱ ኪትጎላብብን ኣይከኣልን። ሞራላዊ `ውን ኣይኮነን።

ንሰላም ምንዳይን ምጽላትን ሰናይ ኢዩ። የግዳስ፡ ድፍኢትን ተልእኾን ”ደብዳበ ኣቡናትና” ናይ ቅንዕና ኣይኮነን። ዝያዳ፡ ነቲ መንፈሳዊ መዚን ትካልን ብምጥቃም፡ ኣብ ዘየድሊ ሃልወሳታት ምእታው’ዩ ዘመላኽት። እቲ ዝገርም ከኣ፡ ካቶሊካዊት ቤተ ክርስትያን ኢትዮጵያ፡ ከም’ዚ ዝኣመሰለ ይኹን ካልእ መልእኽቲ ዘይምጽውኣ’ዩ። እዞም ናትና ዝያዳ ስለዝብጽሖምን ዝፈልጥዎን ድዩ? ዘተዓዛዝብ ኢዩ። ነቲ መንግስቲ ኢትዮጵያ፡ ”ስርሒት ምኽባር ሕጊ”፡ ዝሰመዮ ኩነት፡ ኣብዚ ደብዳበ፡ ከም ”ውግእ ኣድሕድ”፡ ምስማዩ፡ ንናይቲ ሎሚ ነበረ ኮይኑ ዘሎ ጉጅለ-ሕወሓት፡ መመኽነይታን መግለጽን ዘዳምቕን ኮይኑ እረኽቦ። ነቲ ኣብ ልዕሊ እዚ እኩይ ጉጅለ ዝተወስደ ምኽኑይን ሕጋውን ብቐንዱ ንኢትዮጵያውያን ዝምልከት ስጉምቲ፡ ብዉሕሉል ቃላትን ጥቕስታትን ዘይኣንፈቱ ንምትሓዝ ምፍታን፡ ኣይግድን። ብተወሳኺ፡ በዚ ምስምስ ኣቢልካ፡ ዝተፈነወ ፖለቲካዊ ስብከት፡ እቲ ቁንቁኛ፡ ”60-ከምዘላታ” የረድእ። ንስኒት፡ ነቲ ኣብ ምክብባር ዝቖመ ዝምድናታት መንግስትን
ሃይማኖታውያን ትካላትን፡ ንምሕሽካር ዝግበር ድፍኢት ኣቡነ መንግስተኣብ ደው ክብል ይግባእ።

ኣተኣሳሲረ፡ ሓደ ካልእ እምመን፡ ነቲ ኣብ ለካቲት 2020 ዝተራእየ ድራማ ኣቡነ መንግስተኣብ ዝገልጽ ጽሑፍ ኣብ’ዚ ጸምቢረዮ ኣለኹ። ንኹሉ ንጹር ክኸውን ምእንቲ።

ስኒትና ይባረኽ፡ ፈታዊ ሃገረይ - ፈታዊ ቤተ-ክርስትያነይ እየ! ገዛኢ ዑቕባልደት (ኢጣልያ) ዓገብ'ዶ ክንብል! ካብ ኣስመራ ዓቕመይ ብዘፍቅዶ ብመንገዲ ክርስቶስ ዝመላለስ ሰዓቢ ካቶሊካዊት ቤ/ክርስትያን ተቐማጢ ከተማ ኣስመራ እየ። እንሆ ከኣ ዕለት 24/02/2020 መበል 50 ዓመት ክብረ-በዓል ቤ/ክርስትያን ኪዳነ ምህረት ንከጸንብል ኣብቲ ቦታ ተረኺበ ኣብ ሞንጎ ምእመናን ኮፍ ኢለ ነበርኩ። ኣብ ሞንጎ ሰዓታት ቅዳሴ፣ ናብጽምብል ተዓዲሞም ዝነበሩ ልኡኻት ካቶሊካዊት ቤ/ክ/ኢትዮጵያ ካብ ኤርፖርት ስለዝተመልሱ ብተግባር መንግስቲ ኤርትራ ሓፊርና ክብሉ ኣቡነ መንግስትኣብ ብዓውታ ገለጹልና። ንኩሉ ምእመናን ዘሰንብድ ወረ ነበረ። በዚ ሕማቕ እንዳተሰማዓኒ ከኣ ንቤተይ ተመለስኩ።

እቲ ዘረባ ኣብኡ ኣየብቅዐን። ብቅንያቱ ኣብ ተለቭዥናት ኢትዮጵያ፣ ብድምጺ ኣመሪካ፣ ኣብ ኢንተርነትን፣ብረድዮ ቫቲካን፣ ብካልኦትን ብበበይኑ መልክዕ ተፈነወን ተደጋገመን። ዘደቅስ ኣይኮነን። ኣነ’ውን እሙን ሰዓቢ ካ/ቤ ክርስትያን፣ ንመራሕታ ምእዙዝ፣ ስለዝኾንኩ ነቲ ሓቂ ክፈልጥ ክብል ኣይደቀስኩን። ካብ ከባቢ ክ/ሃይማኖታዊ ጉዳያት፣ ቤ/ጽ/ካቶሊካዊት ቤ/ክርስትያን፣ ካብ ከማይ ዝበሉ ተገደስትን፣ ኢንተርነትን ዝረኸብኩዎ ከካፍለኩም።

ንቕደም በሉ።

ኣቡነ ሱራፌኤል ብ2017 ንጉባኤ ጳጳሳት ካቶሊክ ምብራቕ ኣፍሪቃ ንኤርትራ ከይኣትዉ ተኸልኪሎም ኔሮም ኢዮም ለከ!። እቲ ምኽንያት ኪፈልጦ’ኳ እተዘይከኣልኩ፣ ስለምንታይ ኢለ ቁሩብ ብዛዕባ ኣቡነ ሱራፌኤል ክመራመር ፈቲንኩ። ውሳኔ ኮምሽን ዶብ ኤርትራን ኢት/ያን ምስተገልጸ ወያኔ ኣይቅበልን ኢሉ ፈንጭራዕ ኣብ ዝበለሉ እዋን ምስኡ ካብ ዘጫፈሩ ምንባሮም ኣይተሰወረንን። 1998 ወያኔ ንብረቶም ዘሚቱ 80ሽሕ ኤርትራያን ሕሙምን ሓራስን ከይበለ ክሰጉግ ንካልኦት ኣብ ማእሰርቲ ክዳጉን ከሎ ብጩቕ ዘይበሉ ሃይማኖታዊ መራሒ እዮም አምበኣር።

ናብቲ መንቀሊየይ ክመልሰኩም።

ዕለት 18/02/2020 ቤ/ጽ/ካ/ቤ/ክርስትያን ኤርትራ ዕዱማቶም ብኣቡነ ሱራፌኤል ዝመርሑ ኣብ ኤርፖርት ኣስመራ VIP lounge ኪቕበሉ ንክ/ሃይማኖታዊ ጉዳያት ብጽሑፍ ፍቓድ ሓተቱ።

ዕለት 19/02/2020 ክ/ሃይማኖታዊ ጉዳያትን ኣሳላጢ ካ/ቤ/ክ ናብ ቤ/ጽሕፈቱ ጸዊዑ እቶም ዕዱማቶም ብቀንዱ ናብ ኤርትራ ክኣትዉ ከምዘይፍቀዶም ሓበሮ።

ዕለት 20/02/2020 ክ/ሃይማኖታዊ ጉዳያት ብቴሌፎን ንወኪል ኣቡነ መንግስትኣብ ረኺቡ ክኣትዉ ዘይፍቀዶም ከምምዃኑ ደጊሙ ኣፍለጠ።

ዕለት 22/02/2020 ንኢትጵያውያን visa on arrival ስለዝወሃብ ኣቡነ ሱራፌል ምስ ሰዓብቶም ቀጥታ ሰዓት 05:00 ድ/ቀ ኣስመራ ኤርፖርት በጺሖም። ክይኣትዉ ተኸልኪሎም ነፋሪት'ውን ገዲፋቶም ተመሊሳ፣ ኣብ ኤርፖርት ሓዲሮም ንጽባሒቱ ንኣ/ኣበባ ተመልሱ።

ዕለት 24/02/2020 ክብረ በዓል ኪዳነ ምህረት ካ/ቤ/ክ ኣብ ዝተባዕለሉ እቲ ንኩላትና ዝሰንበደ መግለጺ ኣቡነ መንግስትኣብ ተዋህበ።
ዕለት 25/02/2020 ካቶሊካዊት ቤ/ክርስትያን ኢትዮጵያ እቲ ዘጋጠሞም ሽግር ንክልቲኡ ቤ/ክ ኢትዮጵያን ኤርትራን ኣሕዚኑ ኣሎ ኪብሉ መግለጺ ኣውጽኡ።

ዕለት 26/02/2020 ወኪል ክ/ሃይማኖታዊ ጉዳያት ምስ ኣቡነ መንግስትኣብ ኣኼባ ገበረ’ሞ፣ ምኽንያት ዘሎ ዜናታት ክኣትዉ ዘይፍቀዶም ኣጋይሽ ብፍላጥ ኣስመራ ከምዝመጹ ስለዝገበሩን፣ ጌጋ ከምዝፈጸሙንገለጸሎም። ኣቡነ መንግስታብ ዘይተፈቕደ VIP lounge ጥራይ ኢዩ መሲሉኒ በሉ። ንሶም ዕለት 14/02/2020 ኣብ ኤርፖርት ኣ/ኣበባ VIP lounge ኣቀባብላ ከምዘይተገብረሎም ውን ገለጹ።

ዕለት 28/02/2020 ካ/ቤ/ክ ኤርትራ፣ ምስ ክ/ሃይማኖታዊ ጉዳያት ብዕለት 26/02/2020 ከምዘይተዘራረቡሉ ኣምሲሎም፣ ቅሬታኦም ዝገልጽ ደብዳብ ናብ ክ/ሃይማኖታዊ ጉዳያት ጸሓፉ። ወይ ጉድ! ትሕዝቶኡ ከኣ ኣብ ረድዮ ቫቲካንን ማሐበራዊ መራኸቢታት ተዘርግሐ።

ኣብ ገለ ተለቭዥናት (ማሕ/መድያታት) ኣብ ሞንጎ ኢትጵያን ኤርትራን ተፈጢሩ ዘሎ ሰላም ሓሶት ኢዩ እናተባህለ ተዘርግሐ- ኣፎምን ትምኒቶምን ከልቢ ይሽነሉ! ለከስ ሸፈጥን ሓሶትን ጥልመትን ጳጳስ'ውን ኣየፈልን እዩ! ለከ wikileaks ኣብ ስራሕ ጸላም ስም ኣቡነ መንግስትኣብ ምልዓላ ኣይተጋገየትን! ለካስ ኮሮናቫይረስ ንምክልኻል ካ/ቤ/ክ ዝኾነ ወፈያ ክሳብ ሕጂ ዘይምሃባስ ቁንቊኛ ኣሎዎ! ምስቶም ብኮሮና ቫይረስ ዝተለበደ ስእሊ ጉደናታት ኣስመራ ኣብ ማሕበራዊ መራኸቢታት ዝዝርግሑ ሰብ ሕማቕ ትምኒት ካ/ቤ/ክ ኪትስራዕሲ ኣሕዚኑኒ፣ ኣሕፊሩኒ። ብሰንኪ መን? ኣብ ምንቲ-ምንታይከ?

ባዕልኹም ፍረዱ!

____________________

[ናይ ኣቡነ መንግስተኣብ ተስፋማርያም ነገር ካብ ተላዕለ፣ ገለ ወስ ክነብል።

እታ ብኣኦም እትምራሕ ቤተክርስትያን ኣብ ኤርትረያ ክንደይ ሓደስቲ ኣመንትን ሓፈሻዊ ዕብየትን ኣመዝጊባ ኣላ ኢሉ ንዝሓትት ሰብ፣ ብዘይካ ቀሚሽ ኣደይ ሓንኩሉኒ ምባል ካልእ ዝእመን መልሲ የብላን። የሕዝን ኢዩ።

ገሊኡ እሞ ከኣ ብዓል ዓቕሚ፣ ብህዝቢ ኤርትራን ዝሓለፈን ዘሎን ወጽዓኡ ዝርድኦ ሰብ ብጥልመት ከምዚኦም ዝኣመሰሉ መራሕቲ ሃይማኖት፣ ካብ እምነት ይርሕቕ ኣሎ ።

ኩሉ ዜጋ ብፍላይ እኳ ደኣ መራሕቲ ሃይማኖት ብሕጊ ሃገር ተቐየድቲ ብምዃን ጽቡቕ ኣብነት ኮይኖም ንዜጋታት ብእሩም ስነምግባር ምምራሕ ኢዩ ።

ብሓፈሻ ታሪኽ ክርስትና ኣብ ግዜ ሮማውያን ክህደንን ክከላበትን ዝነበረሉ ግዜ ዝረስዑ ይመስሉ ።

ድሒሮም ግን ኣምብራጦራት ሮማ፣ ብፍላይ ከኣ ኮንስታንቲን ንረብሓኡ ክብል እምነት ክርስትና ክዓቢ ፈቒዱ ። ነዚ ሓቂዚ ዘይፈልጥጡን ዘይርድኡን መራሕቲ ቤተክርስትያን ምህላዎም ይገርመና።

ናይ ሃገር መራሕቲን ናይ ሃይማኖት መራሕቲን ሰስራሖም ኣለዎም ።

እቲ ቀዳማይ ኣካል ካብቲ ብዙሕ ብውሑዱ፣ ልዑላውነት ሃገር ከምኡውን ጸጥታን ሕግን ምኽባር ።

እቲ ካልኣይ ኣካል ከኣ እዞም ልዒሎም ዝተጠቕሱ ክዕወቱ ጽቡቕ ስነምግባርን ሓልዮ ሕድሕድን ይምህሩ።

እዞም ክልተ ኣካላት ከኣ ሓደ ምዕቡል ባህሊን መንነቱ ዘኽብር ህዝብን የማዕብሉ ።

ኣበይ ኣላ ቤተክርስትያን፧ ህዝቢ ምፍልላይን ንመንነቱ ከምዝንዕቕን መዓልታዊ ስራሓ ኮይኑሎ።

ቁሩብ ዓመታት ይገብር ሓንቲ መኣዝና ዝስሓተት፣ ሓውኻ ኣበይ ኣሎ፧ እትብል ጽሕፍቲ ኣንቢብና ኣዚና ተገሪምናን ሓዚንናን ነይርና።

ቤተክርስትያን ከይትዕጾን ብውሑዱ ምንቅቓሳ ከይዕንቀፍን ተሰኪፍና ነይርና። እዛ ብሕቶ መልክዕ ዝወጸት ጽሕፍቲ፣ ንኣቤል ቃኤል ሓዉካ ኣበይ ኣሎ ኢላ ሓቲታ ።

እቲ ብኣቤል ዝምሰል መንእሰይ ከኣ ኣብ መትከሉ፣ ሃገር ከውሕስን ንህዝቡ ክሕሉን ኣብ ጥምጥም ዘሎ ገዲፍካ ንነብሱ ፈትየ ክትጣበቕ ተሰሚዑ ኣፈልጥን።

ቅድም ኢሉ እዛ ዓይነት ሕቶ እዚኣ ብርእሰ ሊቀ ጳጳሳት ፍራንሲስ ንሸለልትነት መራሕቲ ኤውሮጳ፣ ንስደተኛታት ብዝምልከት ኣሰካፊ ኩነታት ዝቐረበት እያ ነይራ።

እዚ ስደተኛ ከማኻትኩም ሰብ ኢዩ፣ ዓቕሚ ከኣ ኣለኩምሞ ርድኡዎ ኢዩ እቲ መልእኽታ።

ምስ እዛ ናይ ኣባታት ቤተክርስትያን ኤሪትረያ ዘመሳስል ነገር የብላን።]
H. K

Re: ግልጽ ደብዳቤ ለኣቶ ግዛው (ኢሳት)

Posted: 09 Dec 2020, 19:12
by Zmeselo
DimTsi Hafash Eritrea/ድምጺ ሓፋሽ ኤርትራ: ኤርትራ ኣብ ሓዲድ ልምዓታዊ ጉዕዞ ኢያ ዘላ - ዕላል ምስ ኤፍሬም ግደ




____________

Africa this week: Lift the unfair and unjust sanctions imposed on Eritrea [ዘይጸዓድ ሙኸተ ኤርትራውያን። Eritreans in unison & relentlessly confronted the bullies head on, and won.]


Re: ግልጽ ደብዳቤ ለኣቶ ግዛው (ኢሳት)

Posted: 09 Dec 2020, 20:06
by Zmeselo




I took a stroll through Asmara, today.
(Jonathan Berhane: @itsEritrea)





____________


Eritrea: Asmara #ArtDeco #BeautifulDestinations San Antonio Church, GodenaTegadelti- Godaif. Built in 1940 Architect Roberto Cappellano
(Solomon Abraha: @solomonasmara)

_______________


Dekemhare, Eritrea 1930s

Re: ግልጽ ደብዳቤ ለኣቶ ግዛው (ኢሳት)

Posted: 09 Dec 2020, 20:18
by Zmeselo




We African envoys in Nairobi bade farewell to H.E Amb Bosco Barege of Burundi, upon completion of his diplomatic duties. A souvenir was given to Amb Berege on behalf of #AfricaGroup, during lunch we all enjoyed hosted by Amb Alem Meles of Ethiopia in his honor.
(AMB. Beyene Russom: @BeyeneRussom)

_______________









Re: ግልጽ ደብዳቤ ለኣቶ ግዛው (ኢሳት)

Posted: 09 Dec 2020, 20:45
by Sabur

Here you have it. Classic "ዝብኢ ስጋብ ዝድልድል ይሕንክስ"

This type of behaviour is widespread in the minds and hearts of the old guard Dergue and Haile Selassie rif rafs.

Below is also one of the conniving TGAA ንፍጣም ግም : ውለታ ቢስ : ጉሒላ comments on the Fathers of the Eritrean Revolution - Ibrahim Sultan, Welde-Ab Woldemariam, Abdulkadir Kebire and Raesi Tessema Asmerom by calling them my "hodgepodge".

TGAA wrote:
02 Dec 2020, 22:54
So when you try to compare -- your hodgepodge collections heros with the historical significance of Zeray Deres, it is obvious that you have not turned a page from history books.
The above was his response to mine which is stated below.
Sabur wrote:
02 Dec 2020, 21:19

TGAA ንፍጣም ግም : ውለታ ቢስ : ጉሒላ ::

The ONLY reason you are barking like a rabid dog is because facts and truth are poisonous to your conniving and greedy character.
You invoke the name Zerai Derress, the Eritrean Hero, to hoodwink and hijack Eritrean History.

Like the Eritrean Hero Zerai Derress, there were many contemporary Eritrean Heroes which you would rather die than mentioning their names. Because you are conniving and greedy one.

You will not mention the Eritrean Hero Ibrahim Sultan who embarrassed the sleaky and sneaky Alkilu Habtewold at the United Nation's floor, the Eritrean Hero Wolde-ab Woldemariam who escaped 7 times assasination attempt by midget Haile Selassie, the Eritrean Hero Abdulkadir Kebire who was killed daylight by midget Haile Selassie, the Eritrean Hero Raesi Tessema Asmerom who embarrassed the midget Haile Selassie by calling him "Uninvited Guest" when the chiwawa Haile Selassie was in Eritrean Soil.

There are many like these Eritrean Heroes who said "Eritrea for Eritreans", and whose names are so allergic to your conniving character.

And at the same time the same person TGAA ንፍጣም ግም : ውለታ ቢስ : ጉሒላ would pretend for economic integration of the two nations while deep in his heart, and if he can, is to re-occupy Eritrea. They are evil twin-speaks with twin-agendas in the same category like that Filthy TPLF.

How can one forget when the same people were cheerleading with Champagne bottles in their hands ready for celebration behind Woyane's invasion in 1998 -2000 to capture Assab and decapitate the Eritrean Defense Forces ?

"ናይ ወያነ ፍራዕራዕ ከይ ኣኽለና : ሕጂ ኸዓ ናይዚ'ኦም በሮም በጣዕ ከፊኡና" ዝበልና ብቐደሙ ::

Eritreans need to be cautious and developing our human resources, infrastructures, institutions and pillars of government should be the first priority so that Eritreans are first beneficiaries of their sacrifices, hard work and Eritrea's resources and Eritrea's Strategic Locations.

Thank you Tekle Berhe !!


Zmeselo wrote:
09 Dec 2020, 18:07
ግልጽ ደብዳቤ ለኣቶ ግዛው (ኢሳት)

By: Tecle Berhe

Tuesday, 08 December 2020

ላንተ ኣይነቱ በገለማ ኣስተሳሰብ ለተላቆጠ ሰው ሰላምታና ክብር መስጠት የማያስፈልግ ቢሆንም፥ ከሓበሻ የትሕትና ባህል ጋር ላለመጣላት እንደምን ሰነበትክ እልሃለሁ።

ሕዳር 22 ቀን 2013 ዓ/ም፥ በተላለፈው “ዕለታዊ” የኢሳት ፕሮግራም ላይ፥ በወያኔ ጥቃት ወደ ኤርትራ ላፈገፈጉት የሰሜን እዝ ኣባላት በኤርትራ በኩል ስለተደረገላቸው ድጋፍ፥ የጠቅላይ ሚኒስትር ኣቢይ ኣሕመድን የፓርላማ ሪፖርት መሰረት በማድረግ ኣስተያየት እንድትሰጥ፥ መርሓ ግብሩን ይመራ የነበረው ኣቶ ወንድምኣገኝ ከሎንዶን በጠየቀህ ግዜ፥

የኤርትራውን በሚመለከት ለሲሳይ ልተውለት


በማለት ወደ ተለመደው መዘላበድህ ገባህ።

ጌታው፥

የኤርትራውን ጉዳይ ለሲሳይ ልተውለት“ ማለት፥ ምን ማለት ነው? ያንተን እንጭጭ ኣሽሙር ለመረዳት እኮ፥ መዋእለ ህጻናት የሚውል እምቦቃቅላ መሆን ብቻ በቂ ነው። ሲሳይ እኮ ጉዳዮችን ኣስፍቶ የሚያይ፥ በሓቀኛ ጋዜጠኛነት ስነምግባር የታነጸ ብትምክሕትና በትዕቢት ያልተበከለ ስለሆነ ነው ኤርትራውያን ለኢትዮጵያውያን ወንድሞቻቸው ያላቸውን በጎ ኣስተሳሰብና፥ በታሪክ ውስጥ ብተደጋጋሚ በተግባር የተመሰከረውን የኤርትራን ድጋፍና ኣበርክቶ፥ በልበ ሙሉነት የሚገልጸው እንጂ፥ ኣንተ በኣሽሙር ልትሸረድደው እንደፈለግከው የኤርትራ ቅጥረኛ በመሆኑ ኣይደለም። ኣንተ ግን ከህልምህ ገና ያልነቃህ፥ የገዥነት ሸጋታ ኣስተሳሰብ ያደቆነህና በሽምግልና ዕድሜህም ያቄሰህ ስለሆነ፥ ስለ ኤርትራ ስትጠየቅ ጸሓይ የሞቀውን ሐቅ ለመናገር እንኳ ድፍረት ኣጥተህ ኣንደበትህ የሚዘጋው።

ጌታው፥

ምንም እንኳ ዲሞክራሲ፥ ፍትሕ፥ እኩልነት እያልክ ብታላዝንም፥ ገና ሕዝቦችን በተለይም ደግሞ የኤርትራን ሕዝብ እንደስምህ ዳግም ገዝተህ ለማንበርከክ የምትቋምጥ ቅዠታም መሆንህን በዚህ ድርጊትህ በማያወላዳ ሁኔታ ኣረጋገጥህ። እንኳንስ ብዕውቀትና በሐቅ ጠበል ውስጥ፥ በኣሲድም ውስጥ ቢነክሯችሁ የማትነጹ፥ ኣንተና ኣንተን የመሰሉ ትምክሕተኞችና ተስፋፊዎች ተከታታዩን ኤትዮጵያዊ ትውልድ ካለዕዳው ዕዳ እያሸከማችሁ፥ ኢትዮጵያን የማያባራ ስቃይና መከራ ግዳይ ኣድርጋችሁ መቆየታችሁ በጣም ያሳዝናል። በተለይ ዛሬ ከዚህ በላይ የሚያሳዝነው፥ በኤርትራና በኢትዮጵያ ላይ በወያኔ ሰበብ ለዓመታት ኣንዣቦ የቆየው የጦርነትና ያለመተማመን ጨለማ ተገፎ፥ የፈነጠቀው የሰላምና ብሎም የዕድገት ብርሃን ይበልጥ ደምቆ እንዲታይ የሁለቱ ሃገር ሕዝቦች ተስፋ ባሳደሩበት ወቅት፥ ኣንተ ደግመህ ደጋግመህ ይህንን ተስፋ ለማጨለም መርዝ መርጨትህ ነው።

ከሁለት ሳምንት በፊት በተላለፈ ዕለታዊ ፕሮግራም ላይ የዕለቱ ኣርእስት በሌሎቹ ጋዜጠኞች (በመሳይ፥ ብወንድማገኝ፥ ፋሲል፥ ሲሳይና ጴጥሮስ) በጥሩ ሁኔታ ተገባዶ ካበቃ በህዋላ

የኣንድ ደቂቃ ዕድል ይሰጠኝ


ብለህ እንደእርጎ ዝንብ ጥልቅ በማለት በልብህ ውስጥ ተዳፍኖ ገና የሚያብከነክንህን ትዕቢት ግላጭ በማውጣት ኤርትራን በሚመለከት የሰጠኸውን ኣስተያየት ያስታውሷል።

ወያኔን በጋራ ከጣልን በህዋላ፥ ከኤርትራ ጋር የምናወራርደው ሂሳብ ኣለ


በማለት የተፋኸውን መርዝ ኣልረሳነውም።

በወቅቱ በሓቀኛው ጋዜጠኛ ሲሳይ ኣገና ተገቢው መልስ የተሰጠህ እንኳ ቢሆንም፥ እኔም ትንሽ ልበል፡ ግን መሃል ላይ ኣንዲት የኢትዮጵያ ኣበው ኣባባል ትዝ ስላለችኝ እንዳልረሳት እንዲሁም ለመዝናኛም ትሆነን ዘንድ ልጠቃቅሳት።

ያምርብኛል ብዬ ጎራዴ ብገዛ
እሱም ወዘወዘኝ ኣሽሟጣጩም በዛ!!


ጌታው ኣቶ ግዛው!

ኣንተም እርጅና ባንቋቋው ወገብህ ላይ ጎራዴ ገዝተህ ታጠቅና

ከኤርትራ ጋር ጦር እማዘዛለሁ


ብለህ

ዘራፍ


በል።

መዘባበቻና መሳለቂያ ከመሆን ግን ኣታልፍም፤ ኣንተን ተጠናውቶ ኣልለቅም ያለህ ትዕቢትና የገዥነት ፍላጎት ግዜ ኣልፎበታል! ታሪክ ተቀይሯል። ደግሞ “ከኤርትራ ጋር የማወራርደው ሂሳብ ኣለኝ” ብሎ ነገር! ቁቅም ከፈስ ተቆጠረች ኣሉ። ድንቄም!!!

የኤርትራ መንግስት ወይም ሻዕብያ ዛሬ ብቻ ሳይሆን፥ ገና ከጨቅላነት ዕድሜው ጀምሮ ኢትዮጵያንና ሕዝቦችዋን በሚመለከት በጎና በቅንነት መንፈስ ላይ የተመሰረተ ፖሊሲ ሲከተል ቆይቷል። ይህንን የሚያደርገው ደግሞ ካንተና ኣንተን ከመስሉ ደካሞች ውዳሴ፥ ምስጋናና ምርቃት ለማግኘት ኣይደለም። በፕሮግራሞቹ ላይ ካሰፈራቸው ዓበይት ዓላማዎቹ ኣንዱ እንዲሁም ጥርት ያለ ራእዩ ስለሆነ ነው። ያንተን ደካማ የመገንዘብ ደረጃ በሚመጥን መልኩ ኣንዳንድ ለዚህ መታያ የሆኑ ስራዎችን ላስቀምጥ።

ኣኣምሮህ ብትምክሕት ስብ ተሸፍኖ ረስተኸው እንዳይሆን እንጂ፥ “ኣባሉ ነበርኩ” ለምትለው የእሕኣፓ መሪዎች፥ ካለው ኣካፍሎ፥ ኣብልቶ፥ ኣጠጥቶ፥ ኣሰልጥኖና መሳርያ ኣስታጥቆ ኣሲምባ ድረስ የሸኘ እኮ ሻዕቢያ ነው። በየመድረኩ ለፍትሕና ለእኩልነት እንታገላለን ብለው የተነሱ የኢትዮጵያ ፖለቲካዊ ድርጅቶችን ብተመሳስይ መልኩ ያስተናገደም እሱ ሻዕብያ! ኤርትራ በተለይ በወያኔ ለተሳደዱ፥ ለተገፉ ወዘተ ኢትዮጵያውያን በኣካባቢያችን ብቸኛዋ ጥላና ከለላ እንደነበረችና፥ በዚህም ሰበብ የከፈለችውን ውድ ዋጋ ካንተ በስተቀር የሚረሳ ኢትዮጵያዊ ያለ ኣይመስለኝም።

ብትጥቅ ትግሉ ወቅት፥ ሻዕብያ በኣእላፍ የማረካቸውን ኢትዮጵያውያን ወታደሮች፥ ከታጋዮቹ እኩል ኣብልቶ ኣጠጥቶ ኣልብሶ፥ ያልተማረውን ኣስተምሮ ለሃገራቸውና ለወገናቸው ያበቃ መሆኑ ኣንተን የመሰለ ትምክሕተኛና ተስፋፊ ለማመን ያስቸግረው ካልሆነ በቀር በሺዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን የሚመሰክሩት ሓቅ ነው። ሻዕቢያ ይህንን ሲያደርግ ደግሞ

ከኢትዮጵያ ገዥ መደቦች ጋር እንጂ ከኢትዮጵያ ሕዝብ ጋር ምንም ዓይነት ቅራኔ የለንም፥


ከሚለው ኣቋሙ በመነሳት እንጂ፥ በማንም ተገዶ ኣልነበረም።

እነዚህን ሓቆች በሚመለከት በቅርቡ ማሞ ኣፈታ በተባለ ኢትዮጵያዊ “ኣንቱ በእናት” በሚል ርእስ እንዲሁም ኣጠቅላይ ግንዛቤ ለማግኘት ቢረዳህ ኢትዮጵያዊው ምሁር ዓብዩ ብርሌ (ጌራ) ‘በሀገር ፍቅር ጉዞ” በሚል የጻፏቸውን መጻሕፍት እንድታነብ እግረ መንገዴን ልጠቁምህ እፈልጋለሁ።

ጋሬጣ ሆኖ የቆየውን የወያኔን መደምሰስ ተከትሎ፥ በኤርትራና ኢትዮጵያ መካከል ከለውጡ በህዋላ የተፈጠረውን ስለማዊና በጋራ መተሳሰብ ላይ የተመሰረተውን ግንኙነት ይበልጥ የሚያጎለብትና፥ ኣንተና መሰሎችህ እንደምታስቡት ኤርትራ ለኢትዮጵያ ስጋት ሳትሆን የክፉ ቀን ወዳጅ መሆኗን የሚያረጋግጡ ዓበይት ግብራዊ እርምጃዎች በከፍተኛ ፍጥነት ይወሰዳሉ። ዕድሜውን ሰጥቶህ፥ የትምክሕተኛነት ዓይነ-ጥላህን ገልጦ ለማየት ያብቃህ።

በመጨረሻ፥ በነዚያ ታጋይ በሆኑ ጋዜጠኞች በነመሳይ፥ ፋሲል፥ ጴጥሮስ ወንድማገኝና ሲሳይ ወዘተ ጥረት ብዙ መሰናክሎች ታልፈው፥ ኢሳት ያተረፈው ተወዳጅነት፥ ባንተ ሰበብ እንዳይሸረሸር ስጋቴን ለመጥቀስ እወዳለሁ። በውስጥ ጉዳይ መግባት ሆኖ እንዳይቆጠርብኝ እንጂ፥ ኣንተን ከገበታው ቢያርቁህ የተሻለ ይመስለኛል፤ ምነው ቢሉ ቆማጣን ቆማጣ ካላሉት ገብቶ ይፈተፍታልና!!

በል ጌታው፥ ምናልባት ትንሽ ግንዛቤ ቢኖርህ ከሚል ወንድማዊ ኣስተሳሰብ የኤርትራን ሓቆች ቀለል ባለ መንገድ ኣቅርቤልሃለሁ። የኤርትራ ሓቅ ገብስ ነው። ቢሻህ እንደቆሎ ቆልተህ፥ ኣለያም እንደበሶ በጥብጠህ መልሰህ መላልሰህ ከስክሰው፤ ቢጠቅም እንጂ ኣይጎዳም።

ሰላምና ብልጽግና ለኤርትራና ለኢትዮጵያ ሕዝቦች!


ተክሌ በርሄ
27 ህዳር 2013

Re: ግልጽ ደብዳቤ ለኣቶ ግዛው (ኢሳት)

Posted: 10 Dec 2020, 03:43
by Zmeselo




Featured
Thoughts on Eritrea’s Alleged “Involvement” in Tigray

By: Fikrejesus Amahazion, Ph.D. (Dr. Fikrejesus is an Assistance Professor of Sociology and Political Science at Eritrea’s College of Arts and Social Sciences, in Asmara).

https://eastafricanist.com/2020/12/09/t ... in-tigray/

On December 8, 2020, Reuters reported https://ca.reuters.com/article/ethiopia ... AKBN28I1OX that a US official and other diplomatic sources have backed accusations that Eritrean soldiers are fighting alongside Ethiopian troops to help the latter’s law enforcement operation against the Tigray People’s Liberation Front (TPLF). According to the report, evidence of Eritrean involvement cited by the US includes satellite images, intercepted communications, and anecdotal reports from the Tigray region.

Unfortunately, reports of Eritrean involvement and fighting in Tigray have led to an abundance of hype and a lot of critical commentary, much of which completely ignores or fails to properly contextualize a number of key points.

Firstly, both Eritrea and Ethiopia have denied claims about Eritrea’s involvement in the operation against TPLF. Notably, on Wednesday, Antonio Guterres, Secretary-General of the United Nations declared, https://www.un.org/sg/en/content/sg/pre ... conference
We have no proof of the presence of Eritrean troops inside Ethiopia. [T]he only area where they are is the area that corresponded to the disputed territory between the two countries that, in the peace agreement, was decided to give back to Eritrea.
Additionally, over many years, as well as throughout the duration of the ongoing conflict, the TPLF has proven itself highly savvy and adept at disinformation and propaganda campaigns. Recall that prior to and at the beginning of the conflict, the TPLF was allegedly manufacturing and dressing its soldiers in uniforms resembling those of the Eritrean army in order to
implicate the Eritrean government in false claims of aggression against the people of Tigray https://www.tesfanews.net/alleged-eritr ... -conflict/.
TPLF has also made numerous claims regarding battlefield successes and incidents, which were quickly refuted. These things must all be kept firmly in mind, as one considers any allegations about Eritrean military involvement or troop levels in Tigray.

Secondly, even if the claims about Eritrea’s alleged military involvement in Tigray were true, it is important to note that it would only be possible through the total agreement and full consent of the Ethiopian federal government – the legitimate governing authority in the country. This would seem to make it quite different, to the large-scale illegal invasion or criminal marauding attack that it is being portrayed as. It is also worth recalling that over the past several years there have been countless instances of Western states supporting other states in conflicts, based upon the request of the latter.

For example, several years ago Canada justified its airstrikes in Iraq as being upon the request of the government of Iraq, while numerous other examples are available from foreign states’ involvement in Iraq, Libya, Mali, Pakistan, Somalia, Syria, and Yemen. These examples of foreign support and involvement are generally far from controversial; instead, they are regarded as standard, legitimate, and necessary.

In fact, quite often countries involved promote their actions as righteous, just, and honorable. Even the TPLF’s own late 2006 invasion of Somalia, which violated UN Security Council Resolution 1725, was defended by many of those now criticizing Eritrea’s alleged involvement in Ethiopia. This was since the TPLF declared its invasion of Somalia was in response to the invitation by the Somali Transitional Federal Government (that it had long been propping up and which retained little legitimacy among the Somali population).

Third, it is rather unfortunate, but hardly surprising, that important historical context continues to be ignored; as TPLF led government had occupied large swathes of Eritrean land for more than two decades.

Ultimately, for neutral observers, it is important to note that TPLF’s accusation of Eritrea’s involvement was not corroborated by actual evidence. Hence, the allegation is most likely nothing but a failed disinformation campaign by the TPLF.

Additionally, the TPLF’s nearly 30-year long reign over Ethiopia was marked by massive levels of corruption, harsh and violent crackdowns on civil society organizations, journalists, and all forms of dissent or opposition, the illegal invasion and military occupation of other neighboring countries (such as Somalia), the exclusion and marginalization of several of Ethiopia’s major ethnolinguistic and religious groups from political and economic life, the denial of humanitarian and food aid from “disloyal” segments of the country, authoritarianism and stolen elections, and counterinsurgencies involving war crimes and crimes against humanity (including executions, rape, torture, arbitrary arrests, and various other abuses).

However, rather than criticize or punish the TPLF for its various international and domestic crimes, the international community and the international media actually rewarded it. Based on the belief that the group was vital to protecting Western geostrategic interests and foreign policy aims, the TPLF was provided with seemingly unlimited economic, military, and diplomatic support, while its various transgressions and crimes were completely ignored.

Within this long, troubling historical context, many of the criticisms now being raised ring hollow and reflect extreme hypocrisy. Furthermore, the international community’s refusal to acknowledge or properly account for its past role and failings means that it will struggle to exert any meaningful or positive influence in the region moving forward.

Last, some commentators and so-called experts have attempted to cast Eritrea’s alleged involvement in Tigray as confirmation that Eritrea has actively been planning and pursuing conflict all along. This is false and contradicted by the basic facts.

Remember that even as its lands were under a long illegal occupation, Eritrea exercised extreme patience and restraint, declining to be drawn into another destructive war. Instead, it repeatedly called on the international community to shoulder its moral and legal obligations to ensure the rule of law and support peace.

Then, two and half years ago, Eritrea agreed to peace with Ethiopia, which was initiated by prime minister Abiy Ahmed. The hope and aim was to end a long, dark chapter between the countries and move forward together in peace and cooperation. However, although the initiatives were almost universally welcomed and broadly applauded, there were deep pockets of discontent in Tigray. Almost from the outset, the TPLF (along with several other elements in the region) sought to scuttle the positive developments ushering in the possibility for lasting regional peace, stability, and security.

Undeniably, Abiy’s leadership in Ethiopia has been far from perfect since he assumed office. His government has made mistakes. However, the TPLF was also intransigent and strongly obdurate. It sought to stymie any efforts at democratization, reform, and change. Feeling increasingly marginalized, as well as deeply bitter and resentful about its loss of power and control over looted state resources, the TPLF retreated to its base in Tigray. It worked to promote conflict, tension, and chaos, hoping that the instability and insecurity would hurt Abiy, prevent reforms, and allow the group to regain some of its former dominance.

The TPLF’s commitment to continued international aggression was also abundantly clear. Over the past several years, the group was actively preparing for war, stockpiling weapons, and training militias (using funds that were actually to be for Tigray’s people and development). After the Eritrea-Ethiopia peace deal, numerous military and security threats emanating from the TPLF were uncovered in or near Eritrea, including weapons smuggling, attempts to sow disorder, and the clandestine movement of large numbers of TPLF troops and heavy artillery along vast stretches of the border. Moreover, the TPLF blocked all federal attempts to fully implement the 2002 EEBC (Ethiopia and Eritrea Border Commission) border deal, while it rejected outright any attempts to establish formal and institutionalized mechanisms at the border.

The TPLF then setoff the current conflict when, after months of simmering tensions with the federal government, it launched a deadly attack on a large national military base in Tigray in early November, as revealed by senior TPLF officials. It also admitted launching of rockets targeting Asmara, Eritrea’s capital.

This conflict did not arise in Asmara. It was driven by the TPLF, who firmly believed they could easily defeat the Ethiopian federal government and its army in a conventional confrontation and then be able to regain some of their lost power and influence. Clearly, the TPLF was wrong. And its hope of returning to Addis Ababa has seemingly been crushed.

(The views expressed in this post do not represent the views by East-Africanist. The views are solely that of the author.)

Re: ግልጽ ደብዳቤ ለኣቶ ግዛው (ኢሳት)

Posted: 11 Dec 2020, 05:23
by Meleket
ብርግጽ ኣብ ልዕሊ ምድሪ "Gezae Okbaldet" እትበሃል ሰብ እንተሊካ :lol: ፡ ኣይፋልካን "Gezae Okbaldet"! :mrgreen:

እንግሊዛውያን ብከፋፊልካ ምግዛእ ስልቲ ዝተፈልጡ ነበሩ። ክንዲዝዀነ ድማ ኤርትራዉያን ነዙይ ዓይነት ስንኩል ኣካይዳ ብሓፈሻ ‘እንግጥሞ’ ኢዩ። እዙይ ብሽም ሓደ ካቶሊካዊ ተጻሒፉ ዚበሃል ካብዙይ ዚፍለ ኣይዀነን፡ ስለምንታይ እንተተባህለ ንኽቡርን ፍትዉን ኣቦና ንኤርትራዊ ሊቀጳጳሳት ዘካቶሊካዉያን ንኣቡነ መንግስተኣብ ተስፋማርያም ካቶም ብጾቶም ፈሊኻ ንምጥቓዕ ዚግበር ኣካይዳ ሰነፋት ስለዝኾነ።

ዓርኹ ንኤርትራዊ ካቶሊካዊ ሊቀ ጳጳሳት ዘኤርትራ ንኣቡነ መንግስተኣብ ተስፋማርያም ምእዙዝ እንተደኣ ዛይዀንካ ንኢትዮጵያዊ ካቶሊካዊ ካርዲናል ብርሃነኢየሱስ ደምረው እውን ዛይስሞም ትህብ እንተደኣ ኰይንካ እዚኣ ደኣ “ሱሳ ኣይኮነን ሚእቲ ኣላታ” ቢልናካ ኣሎና። :mrgreen:

ቀቅድሚ ር.ሊ.ጳ. ፍራንሲስ መራሕ ካቶሊካውያን ዝነበሩ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘካቶሊካውያን ቤነዲክቶስ መበል 16 ከምዙይ ቢሎም ነበሩ፦

“An Ignorant Catholic is a future Protestant.” :lol:

ብዛዕባ ካቶሊካዊት ቤተክርስትያን ኤርትራ ንዝያዳ ሓበሬታ ነዙይ ዚስዕብ መጽሓፍ ምውካስ ፍልጠት ኣብ ምድላብ ይህግዝ ኢዩ እሞ ምውካስ አይትሕመቕ!
https://www.amazon.com/%E1%8D%96%E1%88% ... 1771365498

Zmeselo wrote:
09 Dec 2020, 18:44
ኣይፋልኩምን ብጹእ ኣቡነ መንግስተኣብ ተስፋማርያም፡

(By Gezae Okbaldet) - -