Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Gallo
Member
Posts: 285
Joined: 29 Feb 2020, 04:08

በ32 ዙር ወጣቶችን አሰልጥኖ እና አስታጥቆ ለኦነግ ያስረከበው ኦህዴድ ለ33ኛ ዙር በርካታ ሺህ ወጣቶችን እያሰለጠነ እያስታጠቀ ነው፡፡

Post by Gallo » 08 Dec 2020, 09:30

በ32 ዙር ወጣቶችን አሰልጥኖ እና አስታጥቆ ለኦነግ ያስረከበው ኦህዴድ ለ33ኛ ዙር በርካታ ሺህ ወጣቶችን እያሰለጠነ እያስታጠቀ ነው፡፡

የኦሮሚያ ክልል በርካታ ሺህ የልዩ ሃይል ወታደሮችን በማሰልጠን ላይ ይገኛል። በተያያዘ ዜና የኦነግ ሸኔ ታጣቂዎችም በትናንትናው ዕለት ወታደሮችን ማስመረቃቸውን ለማወቅ ችለናል።
ማክሰኞ,ሕዳር-29-2013

Ⓒ Oromo Activists በ አማርኛ


Please wait, video is loading...