ኢትዮ360 የፓርቲ ወይም የግል ፖለቲከኞች እንጂ ኢትዮጵያዊ አርበኞች አይደሉም
Posted: 08 Dec 2020, 02:40
አንድ ሰው ደሞ ያገር አርበኛ ካልሆነ ለራሱ ፓርቲ ብቻ የሚታገል ዞሮ ዞሮ ከራሱ የስልጣን ፍላጎት ያለፈ የጀርባ አጥንት አይኖረውም !! ኢትዮ360 ከዎያኔ ገንዘብ ላያገኙ ይችላሉ ። ግን የኢትዮጵያ ብሄራዊ አርበኛ አይደሉም። የፖለቲካው ቅደም ተከተል እንዲህ ነው ። ከሁሉ አስቀድሞ የኢትዮጵያ አርበኛ መሆን፤ ቀጥሎ ኢትዮጵያ እንዴት ትመራ ብሎ በሃሳብ መለያየት ! በቃል ፖለቲካ ነው ። የትህነግ ያገር ስልጣን ለመያዝ መሞከርና ያቢይ ስልጣን መያዝ እኩል አይቶ አሁን ባለው ትግል ላይ መሽኮርመም የእብደት መጀመሪያ ቀሚስ ከፍ ከፍ ይባላል ።
ምናላቸውን በትክክል ስሙት .. !!!
ምናላቸውን በትክክል ስሙት .. !!!