Page 1 of 1

ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ የወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ምክትል አስተዳዳሪ፣ የፀጥታ ዘርፍ እና ደህንነት መምሪያ ዋና ኃላፊ ሆነው ተሾሙ። [BREAKING NEWS]

Posted: 03 Dec 2020, 11:14
by Revelations

Re: ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ የወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ምክትል አስተዳዳሪ፣ የፀጥታ ዘርፍ እና ደህንነት መምሪያ ዋና ኃላፊ ሆነው ተሾሙ። [BREAKING NEWS]

Posted: 03 Dec 2020, 11:18
by Gallo
He deserve it. Great Job!!

በሃይ የተወሰድብንን መሬታችን በደማችን አስመልሰነዋል!! ከዚህ በኋላ ወልቃይት እና ራያ ወደ ትግራይ የሚሄዱት 60 ሚልዮን አማራ ሞቶ ሲያልቅ ብቻ ነው!!

Re: ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ የወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ምክትል አስተዳዳሪ፣ የፀጥታ ዘርፍ እና ደህንነት መምሪያ ዋና ኃላፊ ሆነው ተሾሙ። [BREAKING NEWS]

Posted: 03 Dec 2020, 13:04
by kibramlak
ማነው የሾመው አካል? ዋናው አስተዳዳሪስ ማን ነው እሱ ምክትል ከሆነ ?

Re: ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ የወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ምክትል አስተዳዳሪ፣ የፀጥታ ዘርፍ እና ደህንነት መምሪያ ዋና ኃላፊ ሆነው ተሾሙ። [BREAKING NEWS]

Posted: 03 Dec 2020, 14:09
by DefendTheTruth
kibramlak wrote:
03 Dec 2020, 13:04
ማነው የሾመው አካል? ዋናው አስተዳዳሪስ ማን ነው እሱ ምክትል ከሆነ ?
that is also my question, anyone can call himself chief administrator or vice administrator in no-man's land. But that doesn't mean he/she is also a legitimate administrator. A provisional place holder, perhaps.

Re: ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ የወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ምክትል አስተዳዳሪ፣ የፀጥታ ዘርፍ እና ደህንነት መምሪያ ዋና ኃላፊ ሆነው ተሾሙ። [BREAKING NEWS]

Posted: 03 Dec 2020, 14:54
by Wedi
kibramlak wrote:
03 Dec 2020, 13:04
ማነው የሾመው አካል? ዋናው አስተዳዳሪስ ማን ነው እሱ ምክትል ከሆነ ?
የአካባቢው ህዝብ!! ራስን በራስ ማስተዳደር ማለት ይህ አይደል እንዴ!!

Re: ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ የወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ምክትል አስተዳዳሪ፣ የፀጥታ ዘርፍ እና ደህንነት መምሪያ ዋና ኃላፊ ሆነው ተሾሙ። [BREAKING NEWS]

Posted: 03 Dec 2020, 14:59
by Abere
ምንም ዓይነት የሚያከራክር ጉዳይ አይደለም። የአማራ መሬቶች ናቸው። ያለምን ውል፣ህግ እና ህገ-መንግሥት የትግሬ ወያኔ የሰረቃቸው መሬቶች እና የአማራ ህዝብ ናቸው - ስለዚህ ያለቀለት ጉዳይ ነው።

Re: ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ የወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ምክትል አስተዳዳሪ፣ የፀጥታ ዘርፍ እና ደህንነት መምሪያ ዋና ኃላፊ ሆነው ተሾሙ። [BREAKING NEWS]

Posted: 03 Dec 2020, 15:59
by kibramlak
Thats the least he can have. But my question is who is the main admin who might assigned him as vise admin ?

Wedi wrote:
03 Dec 2020, 14:54
kibramlak wrote:
03 Dec 2020, 13:04
ማነው የሾመው አካል? ዋናው አስተዳዳሪስ ማን ነው እሱ ምክትል ከሆነ ?
የአካባቢው ህዝብ!! ራስን በራስ ማስተዳደር ማለት ይህ አይደል እንዴ!!

Re: ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ የወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ምክትል አስተዳዳሪ፣ የፀጥታ ዘርፍ እና ደህንነት መምሪያ ዋና ኃላፊ ሆነው ተሾሙ። [BREAKING NEWS]

Posted: 03 Dec 2020, 16:04
by Wedi
kibramlak wrote:
03 Dec 2020, 15:59
Thats the least he can have. But my question is who is the main admin who might assigned him as vise admin ?
In his interview, he said the main admin is another person and his colleague from Welkait committee.

Both of them are elected by their people on the ground.



Re: ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ የወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ምክትል አስተዳዳሪ፣ የፀጥታ ዘርፍ እና ደህንነት መምሪያ ዋና ኃላፊ ሆነው ተሾሙ። [BREAKING NEWS]

Posted: 03 Dec 2020, 20:46
by Revelations
Please wait, video is loading...