Page 1 of 1

የአማራ ክልል መንግሥት እና ህዝብ የፋኖ ዐርበኞች ልዩ የድል ቀን ማክበር ይገባዋል። የዐርበኝነት ዕውቅና ዝና ለፋኖ ሠራዊት በሚል

Posted: 30 Nov 2020, 17:16
by Abere
የአማራ ክልል መንግሥት እና ህዝብ የፋኖ ዐርበኞች ልዩ የድል ቀን ማክበር ይገባዋል። የዐርበኝነት ዕውቅና ዝና ለፋኖ ሠራዊት በሚል ::

ሰው ማለት ፣
ሰው የሚሆን ነው ሰው የጠፋ ዕለት።

ዐማራ ፋኖ ያ ሰብዓዊ እና አገራዊ ያለው ኢትዮጵያዊ ነው። ጎጠኛ አይደለም፣