Page 1 of 1

አብይ የከፈተውን ጦርነት ዓላማ ሲገልጽ ሕግን ለማስከበር ነው ያለው በአንድ ጠጠር 2 ርግቦችንና አንድ ጩሉሌን ለመግደል ነው፡፡

Posted: 25 Nov 2020, 19:11
by AbebeB
  • ኦሮሞን ጦርነቱ ሲጠናቀቅ እኔ አንተን አልነካም ለማለት
  • ትግራዋይን የማጠቃው የተወሰኑትን እንጂ ሕዝቡን አይደለምና የመከፋትና የመገንጠል እሳቤ አቁሙ ለማ
ለት
  • ጩሉሌውን ደግሞ የግዛት ማስመለስ ሳይሆን የፍትሀዊነት ጦርነት ነበር በማለት ወደ ኃላ ላይ እንዳያቅራሩበት ከአሁኑ ለመግታት፡፡