የመቀሌ ጦርነት ወደ መቀሌ ረሃብ ይለወጣል
Posted: 24 Nov 2020, 17:38
ለምን በሉኝ?
ይህ ወሮበላ ጁንታ እጁን ካልሰጠ ጦርነቱ ብዙ ግዜ ይወሳዳል ከተማው ራሱ ሊፈርስ ይችላል ። ለምን?
የመቀሌ ሕዝብ ቁጥር ከ320 ሺ አይበልጥም። አሁን ሸሽቶ መቀሌ የተከማቸው ልዩ ሃይል ምናምን እስከ 100 ሺ ይደርሳል ብንል የከተማው 1/3 ወይም 1/4 ናቸው ማለት ነው ። ይህ ላንድ ከተማ ብዙ ነው ።
ጦርነቱን አጭር፣ ሰርጂካል ኦፐሬሽን ከመሆን ወደ ከተማ የመንገድ ዉጊያ ከተለወጠ የከተማው መፍረስ ብቻ ሳይሆን ...
በዉሃ፣ ምግብ፣ ጽዳት እጦት ረሃብ፣ በሽታ፣ ወረርሽኝ ይነሳል ። ኮቪድ እንዳለ ሆኖ ማለት ነው።
ለዚህ ሁሉ መፍትሄው ባስቸኳይ የከተማው ነዋሪ ሕዝብ ግዙፍ ሰልፍ ጠርቶ እነዚህ ከተማ ውስጥ ተደብቀው የሚያስጨርሷቸውን ሌቦች ከተማ ለቀው ወደ ሚሄዱበት እንዲሄዱ መጠየቅ ላለም ማሳየት ።
ከቻሉ ደሞ ከኢትዮዮጵያ ሰራዊት ጋር ኮሚኒኬሽን ሰርግተው ሌቦቹ ያሉበትን ቦታ መንገር ነው ።
አለዚያ እነሱም ከጁንታው ጋር ያልቃሉ ማለት ነው።
ኢትዮጵያ በምንም አይነት ይህን የግብጽ አምስተኛ ረድፍ ጁንታ ሳትደመስስ ወይ ሳታስር ጦርነቱ አይቆምም
ይህ ወሮበላ ጁንታ እጁን ካልሰጠ ጦርነቱ ብዙ ግዜ ይወሳዳል ከተማው ራሱ ሊፈርስ ይችላል ። ለምን?
የመቀሌ ሕዝብ ቁጥር ከ320 ሺ አይበልጥም። አሁን ሸሽቶ መቀሌ የተከማቸው ልዩ ሃይል ምናምን እስከ 100 ሺ ይደርሳል ብንል የከተማው 1/3 ወይም 1/4 ናቸው ማለት ነው ። ይህ ላንድ ከተማ ብዙ ነው ።
ጦርነቱን አጭር፣ ሰርጂካል ኦፐሬሽን ከመሆን ወደ ከተማ የመንገድ ዉጊያ ከተለወጠ የከተማው መፍረስ ብቻ ሳይሆን ...
በዉሃ፣ ምግብ፣ ጽዳት እጦት ረሃብ፣ በሽታ፣ ወረርሽኝ ይነሳል ። ኮቪድ እንዳለ ሆኖ ማለት ነው።
ለዚህ ሁሉ መፍትሄው ባስቸኳይ የከተማው ነዋሪ ሕዝብ ግዙፍ ሰልፍ ጠርቶ እነዚህ ከተማ ውስጥ ተደብቀው የሚያስጨርሷቸውን ሌቦች ከተማ ለቀው ወደ ሚሄዱበት እንዲሄዱ መጠየቅ ላለም ማሳየት ።
ከቻሉ ደሞ ከኢትዮዮጵያ ሰራዊት ጋር ኮሚኒኬሽን ሰርግተው ሌቦቹ ያሉበትን ቦታ መንገር ነው ።
አለዚያ እነሱም ከጁንታው ጋር ያልቃሉ ማለት ነው።
ኢትዮጵያ በምንም አይነት ይህን የግብጽ አምስተኛ ረድፍ ጁንታ ሳትደመስስ ወይ ሳታስር ጦርነቱ አይቆምም