Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
Ejersa
- Member
- Posts: 3978
- Joined: 05 Nov 2019, 10:39
Post
by Ejersa » 24 Nov 2020, 11:51
የህወሓት አመራሮች ጦርነቱን ያስጀመሩት አለም አቀፉ ማህበረሰብ ለማደራደር በሚገባበት ጊዜ ከዚህ በፊት ሲፈፅሙ ከነበረው አሁንም እየፈፀሙ ካሉት ወንጀል ራሳቸውን ለማስመለጥ እንደሆነ እንደሚያምኑ ለፎሬይን ፖሊሲ መፅሔት በፃፉት አምድ ገልጸዋል። ከዚሁ ጋር በተያያዘም አለም አቀፉ ማህበረሰብ ችግሩ በውይይት እንዲፈታ የሚያደርገው ውትወታ የችግሩን ምንጭ በቅጡ ካለመረዳት የመነጨ ነው ብለዋል።
የአለም አቀፉን ማህበረሰብ ትኩረት ስቦ የፌዴራል መንግሥት ለድርድር እንዲቀመጥ ከማድረጉ ውጭ የህወሃት አመራሮች በጦርነት እንኳን ቢሆን የመከላከያ ሠራዊትን የመርታት አቅም አለን ብለው ያስቡ እንደነበር፣ ይህም ሃሳባቸው ከዚህ በፊት ጦርነትን ማሸነፍ በመቻላቸው አሁንም ያ ታሪክ ይደገማል የሚል እምነት ስለነበራቸው እንደነበር፣ ይህም ሳይሆን እንደ ቀረ አሁን እየተመለከትን ነው ብለዋል።
ሌላኛው የህወሓት አላማ ግጭቱን አለማቀፋዊ መልክ ማስያዝ የነበረ ሲሆን ይህም ወደ አስመራ ሮኬት በመተኮስ ቢሞከርም ትኩረት ከመሳብ ይልቅ ውግዘትን እንዳስከተለባቸው ተናግረዋል።
እንደ አቶ ሃይለማርያም ገለፃ እስካሁን ለህወሓት እየሰራለት የሚገኘው ከተለያዩ አካላት የሚሰነዘረው የችግሩ በውይይት ይፈታ ውትወታ ነው። ነገር ግን ይህ ዘላቂ ሰላም ለማምጣት የማይሆን መንገድ መሆኑን አንስተው መንግስት የሚወስደውን እርምጃ በፍጥነትና ንፁሃን ዜጎችን በማይጎዳ መልኩ ከውኖ ወንጀለኞችን ለህግ ማቅረቡ ብቸኛ አማራጭ ነው ብለዋል።

-
Ejersa
- Member
- Posts: 3978
- Joined: 05 Nov 2019, 10:39
Post
by Ejersa » 24 Nov 2020, 12:37
Please wait, video is loading...
Ejersa wrote: ↑24 Nov 2020, 11:51
የህወሓት አመራሮች ጦርነቱን ያስጀመሩት አለም አቀፉ ማህበረሰብ ለማደራደር በሚገባበት ጊዜ ከዚህ በፊት ሲፈፅሙ ከነበረው አሁንም እየፈፀሙ ካሉት ወንጀል ራሳቸውን ለማስመለጥ እንደሆነ እንደሚያምኑ ለፎሬይን ፖሊሲ መፅሔት በፃፉት አምድ ገልጸዋል። ከዚሁ ጋር በተያያዘም አለም አቀፉ ማህበረሰብ ችግሩ በውይይት እንዲፈታ የሚያደርገው ውትወታ የችግሩን ምንጭ በቅጡ ካለመረዳት የመነጨ ነው ብለዋል።
የአለም አቀፉን ማህበረሰብ ትኩረት ስቦ የፌዴራል መንግሥት ለድርድር እንዲቀመጥ ከማድረጉ ውጭ የህወሃት አመራሮች በጦርነት እንኳን ቢሆን የመከላከያ ሠራዊትን የመርታት አቅም አለን ብለው ያስቡ እንደነበር፣ ይህም ሃሳባቸው ከዚህ በፊት ጦርነትን ማሸነፍ በመቻላቸው አሁንም ያ ታሪክ ይደገማል የሚል እምነት ስለነበራቸው እንደነበር፣ ይህም ሳይሆን እንደ ቀረ አሁን እየተመለከትን ነው ብለዋል።
ሌላኛው የህወሓት አላማ ግጭቱን አለማቀፋዊ መልክ ማስያዝ የነበረ ሲሆን ይህም ወደ አስመራ ሮኬት በመተኮስ ቢሞከርም ትኩረት ከመሳብ ይልቅ ውግዘትን እንዳስከተለባቸው ተናግረዋል።
እንደ አቶ ሃይለማርያም ገለፃ እስካሁን ለህወሓት እየሰራለት የሚገኘው ከተለያዩ አካላት የሚሰነዘረው የችግሩ በውይይት ይፈታ ውትወታ ነው። ነገር ግን ይህ ዘላቂ ሰላም ለማምጣት የማይሆን መንገድ መሆኑን አንስተው መንግስት የሚወስደውን እርምጃ በፍጥነትና ንፁሃን ዜጎችን በማይጎዳ መልኩ ከውኖ ወንጀለኞችን ለህግ ማቅረቡ ብቸኛ አማራጭ ነው ብለዋል።