Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 42343
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

ጁንታው ሮኬት የሚተኩስው ጭላ አግባ ከሚባል ቦታ እንደ ሆነ ታወቀ

Post by Horus » 23 Nov 2020, 23:08


ዎያኔ በ4ቱ ማዕዘነ አለም ብትንትኗ እየወጣ ነው ። ሱዳን የገባው የትግሬ ልዩ ሃይል አዲስ የሽብር ቡድን ጀምሯል ። ከዚያ እየለቀሙ ማስር ነው ። ከአፋር፣ ጂቡቲ፣ አዲስ አበባ፣ ጋምቤላ እስከ ሰሚን ምድረ ሌባ፣ ምድረ ጄኔራል እየሸሸ ነው ። ትልቁ ዳቦ ሊጥ ሆኖ እንደ ሰም እየቀለጠ ነው ። በዚያቅ ልክ ሁሊሽም እየታደኑ ነው ።