Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abere
Senior Member
Posts: 15254
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

በዕድሜዬ ሁለት ሥርዓት ተሞክሮባት በኢትዮጵያ ሁለቱም ሲወድቁ አየሁኝ - 1ኛው ሶሻሊዝም 2ኛው የትግሬ ጎሣ ሥርዓተ ማህበር ናቸው። እግዜርን አመሰግነዋለሁ።

Post by Abere » 19 Nov 2020, 19:48

በዕድሜዬ ሁለት ሥርዓት ተሞክሮባት በኢትዮጵያ ሁለቱም ሲወድቁ አየሁኝ 1ኛው ሶሻሊዝም 2ኛው የትግሬ ጎሣ ሥርዓተ ማህበር ናቸው። እግዜርን አመሰግነዋለሁ።ዘመን አሳልፎ ዘመን የሚተካ አምላክ የሚሳነው ነገር የለም እና መጪውን ሥርዓተ ማህበር የተሻለ ያደርገው ዘንድ ሁላችን እንመኝ። አዎ፣ ሰው በሰውነቱ ብቻ የሚከበርበት የዕዳ በደል ደብዳቤው የሆነው ህግ በፍትሃዊ ህግ ተተክቶ እኔ ኢትዮጵያዊነኝ እንጅ የቅብጥርስዬ ጎሣ ነኝ የማይባልበት ዘመን።