ፖለቲካ የቢሊያርዶ ጭዋታ ነው፤ የትግሬ ጦርነት የኢትዮጵያን ፖለቲካ ለውጦታል
Posted: 19 Nov 2020, 19:19
በቢሊያርዶ ጨዋታ ጠለጴዛ ላይ ያሉት ጠጠሮች ግንኙነት አላቸው። ትስስር አላቸው ። አንዱ ሲመታ ሁሉም ይነቃነቃሉ። ስለሆነም የትግሬው ዘመቻ ብዙ ብዙ ነገሮች ለውጦ ይሄዳል ።
በመጀመሪያ ግንዱ የሚነቃነቀው ክልል። የክልል ሃይል፣ የክልል ጦር፣ የክልል ልዩ ሃይል የተባለው ሁለተኛ መንግስትና ስራዊት መስረታዊ ጥያቄ ላይ ወድቋል ። የዚህ ሁሉ እልቂት ምነሾ ክልል የራሱን ጦር ማቆሙ ነው ። ያ አሁን መፍረስ አለበት ። አለበለዚያ የሚቀጥልው ጦርነት ባማራና ኦሮሞ የክልል ጦር ሃይሎች መሃል ይሆናል ።
አንድ የኢትዮጵያ ስራዊት አቁሞ የክልል ጦሮች ማፍረስ የግድ ነው ።
በጎሳ ፌዴሬሽኑ ውስጥ የትግሬ ገነንነት አብቅቷል ። አሁን ፍቻው ባማራ ኦሮሞ መሃል ይሆናል። ያ እንዲያበቃ ከተፈለገ ራሱ የጎሳው ፌዴሬሽን ማፈራርስ የግድ ይላል ። ይህ ሊላው ትልቁ የሰሞኑ ጦርነት ውጤት ነው ።
ከዚህ በኋላ የዎያኔ ኢኮኖሚያዊ በላይነት ተራ በተራ ይምታል ። ያ ደሞ ለሌሎች ክልሎችና ክፍሎች በር ይክፍታል ።
ይህ ዘመቻ የኢትዮጵያን አንድነት በጣም ስላጠነከረ ያቢይ መንግስት ይበልጥ ኢትዮጵያዊ እየሆነ ይሄዳል ። ያ ደሞ የኦሮሞና ሌሎች የደቡብ ጎሳ ፖለቲካን በእጅጉ አዳክሞት ወደ ኢትዮጵያዊ ፖልቲካ ያዘምማችዋል ።
ያፍሪካ ቀንድም ትምህርት ያገኛል፣ ግብጽም አደብ ትገዛለች ። የኢትዮጵያ ጽኑ አገርነት እንደ ገና ለሁልም ግልጽ ይሆናል ።
ይህ የትግሬ ጦርነት ፈረንጆች ድብቅ ብራኮት፣ ብሌሲንግ ኢን ዲስጋይዝ ይሉታል !!!
ብልጽናና ኢዜማ ጠንክረው ይወጣሉ ። የነኦነግ መራራ ፖለቲካ ሳይነኩት ይሞታል ፣ በቃ ኦክሲጂኑ አልቋል !!!
በመጀመሪያ ግንዱ የሚነቃነቀው ክልል። የክልል ሃይል፣ የክልል ጦር፣ የክልል ልዩ ሃይል የተባለው ሁለተኛ መንግስትና ስራዊት መስረታዊ ጥያቄ ላይ ወድቋል ። የዚህ ሁሉ እልቂት ምነሾ ክልል የራሱን ጦር ማቆሙ ነው ። ያ አሁን መፍረስ አለበት ። አለበለዚያ የሚቀጥልው ጦርነት ባማራና ኦሮሞ የክልል ጦር ሃይሎች መሃል ይሆናል ።
አንድ የኢትዮጵያ ስራዊት አቁሞ የክልል ጦሮች ማፍረስ የግድ ነው ።
በጎሳ ፌዴሬሽኑ ውስጥ የትግሬ ገነንነት አብቅቷል ። አሁን ፍቻው ባማራ ኦሮሞ መሃል ይሆናል። ያ እንዲያበቃ ከተፈለገ ራሱ የጎሳው ፌዴሬሽን ማፈራርስ የግድ ይላል ። ይህ ሊላው ትልቁ የሰሞኑ ጦርነት ውጤት ነው ።
ከዚህ በኋላ የዎያኔ ኢኮኖሚያዊ በላይነት ተራ በተራ ይምታል ። ያ ደሞ ለሌሎች ክልሎችና ክፍሎች በር ይክፍታል ።
ይህ ዘመቻ የኢትዮጵያን አንድነት በጣም ስላጠነከረ ያቢይ መንግስት ይበልጥ ኢትዮጵያዊ እየሆነ ይሄዳል ። ያ ደሞ የኦሮሞና ሌሎች የደቡብ ጎሳ ፖለቲካን በእጅጉ አዳክሞት ወደ ኢትዮጵያዊ ፖልቲካ ያዘምማችዋል ።
ያፍሪካ ቀንድም ትምህርት ያገኛል፣ ግብጽም አደብ ትገዛለች ። የኢትዮጵያ ጽኑ አገርነት እንደ ገና ለሁልም ግልጽ ይሆናል ።
ይህ የትግሬ ጦርነት ፈረንጆች ድብቅ ብራኮት፣ ብሌሲንግ ኢን ዲስጋይዝ ይሉታል !!!
ብልጽናና ኢዜማ ጠንክረው ይወጣሉ ። የነኦነግ መራራ ፖለቲካ ሳይነኩት ይሞታል ፣ በቃ ኦክሲጂኑ አልቋል !!!