Page 1 of 1
የኢትዮጵያ ሰራዊት ና የትግሬ አሸባሪ ልዩ ሃይል ሚዛን ፤ (110 v. 6 ሚሊዮን!)
Posted: 17 Nov 2020, 20:41
by Horus
Re: የኢትዮጵያ ሰራዊት ና የትግሬ አሸባሪ ልዩ ሃይል ሚዛን ፤ (110 v. 6 ሚሊዮን!)
Posted: 17 Nov 2020, 21:08
by Horus
የዎያኔ አሸባሪዎች መቼ ይሆን እብሪት ኢንተልጀንስ እንዳልሆነ ሚገነዘቡት?
ይህን ደደብ ሽብር ከጀመሩ ብቻ አውታራቸው ከኢትዮጵያ ተበጣፍሷል ።
ክስለላ ተባረዋል
ከስራዊቱ ተባረዋል ።
ባንካቸው ተይዟል።
አሁን ፋፍሪካዎቻቸው ተቀምተው ላደረሱት ካሳ ይከፈላል ።
ስንቶቻችው የሚገደሉት ተውግደው የቀሩት ቃሊቲ ይማቅቃሉ
ሊላም ሊላም !!!!
ታዲያ እነዚህ ደደብ ያልተባሉ ምን ስቱፕድ ሊባል ነው? !!!