Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Horus
Senior Member+
Posts: 42329
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የኢትዮጵያ ሰራዊት ና የትግሬ አሸባሪ ልዩ ሃይል ሚዛን ፤ (110 v. 6 ሚሊዮን!)

Post by Horus » 17 Nov 2020, 21:08

የዎያኔ አሸባሪዎች መቼ ይሆን እብሪት ኢንተልጀንስ እንዳልሆነ ሚገነዘቡት?

ይህን ደደብ ሽብር ከጀመሩ ብቻ አውታራቸው ከኢትዮጵያ ተበጣፍሷል ።

ክስለላ ተባረዋል

ከስራዊቱ ተባረዋል ።

ባንካቸው ተይዟል።

አሁን ፋፍሪካዎቻቸው ተቀምተው ላደረሱት ካሳ ይከፈላል ።

ስንቶቻችው የሚገደሉት ተውግደው የቀሩት ቃሊቲ ይማቅቃሉ

ሊላም ሊላም !!!!

ታዲያ እነዚህ ደደብ ያልተባሉ ምን ስቱፕድ ሊባል ነው? !!!

Post Reply