Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Ejersa
Member
Posts: 3978
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

ሰበር ዜና፣ የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት በትግራይ በምሥራቅና በምዕራብ ግንባሮች ወሳኝ ድሎችን መቀዳጀቱ ተገለፀ!

Post by Ejersa » 17 Nov 2020, 12:20

Please wait, video is loading...

Wedi
Member+
Posts: 8646
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

Re: ሰበር ዜና፣ የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት በትግራይ በምሥራቅና በምዕራብ ግንባሮች ወሳኝ ድሎችን መቀዳጀቱ ተገለፀ!

Post by Wedi » 17 Nov 2020, 12:34

Ejersa wrote:
17 Nov 2020, 12:20
ሠራዊቱ በአሁኑ ጊዜ ወደ መቀሌ በመገሥገሥ ላይ ነው።
Game OVER!! :lol: :lol: :lol:


Kuasmeda
Member+
Posts: 6431
Joined: 26 Mar 2015, 08:47

Re: ሰበር ዜና፣ የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት በትግራይ በምሥራቅና በምዕራብ ግንባሮች ወሳኝ ድሎችን መቀዳጀቱ ተገለፀ!

Post by Kuasmeda » 17 Nov 2020, 13:16

Please wait, video is loading...

Roha
Member
Posts: 2196
Joined: 17 Feb 2011, 00:38

Re: ሰበር ዜና፣ የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት በትግራይ በምሥራቅና በምዕራብ ግንባሮች ወሳኝ ድሎችን መቀዳጀቱ ተገለፀ!

Post by Roha » 17 Nov 2020, 13:33

Yes, it is official. The Woyanie Tigraian traitors are their last legs.
_ Debreseytan GebreMikael will be captured
_ aboy Sibhat Negga will escape to Sudan, thru Shambeqo,
Eritrea to Sudan pretending he is an elderly Kunama man
_ Abay tsehaye will kill himself
_ Vodkachew Reda will end up in Kaliti prison
_ General Tadese Werede, will not accept defeat as head of the Woyanie mercenary army,
he will kill himself and his concubine

----

ዛሬ ኅዳር 8 የመከላከያ ሠራዊት በትግራይ በምሥራቅና በምዕራብ ግንባሮች ወሳኝ ድሎችን ተቀዳጅቷል።

በምሥራቁ ግንባር ራያ ሙሉ በሙሉ ነጻ ወጥቷል። ጨርጨር፣ ጉጉፍቶ መሖኒን ሠራዊቱ ነጻ አውጥቷል። በየቦታው የነበሩ ወሳኝ የኮንክሪት ምሽጐችንም አፍርሷል። ሠራዊቱ በአሁኑ ጊዜ ወደ መቀሌ በመገሥገሥ ላይ ነው።

በምዕራብ ግንባር ደግሞ በአዲ ነብሪድና በአዲ ዳእሮ የሚገኙ ከባድ ምሽጎችን በማፍረስ ሽሬን ተቆጣጥሮ ወደ አኩስም በመገሥገሥ ላይ ይገኛል።
በውጊያው እጅግ ብዙ መሣሪያዎች ከመማረካቸውም በላይ ህወሓት ለክፉ ዓላማው ያሰለፋቸው የትግራይ ልዩ ኃይል አባላት በቁጥጥር ሥር ውለዋል።

የመከላከያ ሠራዊቱ የህወሓት ጁንታን በሕግ ቁጥጥር ሥር ለማዋል እየገሠገሠ ሲሆን የጁንታው ኃይል የመከላከያ ሠራዊቱን ክንድ መቋቋም አቅቶት ወደኋላ እየሸሸ ነው።



Kuasmeda
Member+
Posts: 6431
Joined: 26 Mar 2015, 08:47

Re: ሰበር ዜና፣ የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት በትግራይ በምሥራቅና በምዕራብ ግንባሮች ወሳኝ ድሎችን መቀዳጀቱ ተገለፀ!

Post by Kuasmeda » 17 Nov 2020, 13:42

Please wait, video is loading...

pushkin
Member+
Posts: 9683
Joined: 23 Jul 2015, 06:10

Re: ሰበር ዜና፣ የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት በትግራይ በምሥራቅና በምዕራብ ግንባሮች ወሳኝ ድሎችን መቀዳጀቱ ተገለፀ!

Post by pushkin » 17 Nov 2020, 14:04

Ethiopian Defence Force captures the city of Chila in the evening. Chila, a small town 20 km from Axum, is bordered by Eritrea!!!!

Post Reply