Page 1 of 1

Re: POOR ETHIOPIA: Sudan to shelter Ethiopian refugees in 1980s camp for famine victims. Tegarus smash Eritrean army uni

Posted: 13 Nov 2020, 13:58
by Zmeselo

Re: POOR ETHIOPIA: Sudan to shelter Ethiopian refugees in 1980s camp for famine victims. Tegarus smash Eritrean army uni

Posted: 13 Nov 2020, 14:22
by Tiago
yebello, TPLF is finished.there is no need to post fake news and pictures.your cashed-up woyane bosses are already on the run.
It is game over. get something to calm your nerves. :lol: :lol: :lol:

Re: POOR ETHIOPIA: Sudan to shelter Ethiopian refugees in 1980s camp for famine victims. Tegarus smash Eritrean army uni

Posted: 13 Nov 2020, 14:36
by Zmeselo
እቺ: ስንት ትዋሻለች!?
በ1970ዎቹና በ1980ዎቹ የመጨረሻ ዓመታት ከወያኔ ጋር ያነጋግረን የነበረው ጉዳይ፡ ኢትዮጵያን በተመለከተ ወያኔ ያራምድ የነበረዉን የተዛባ አካሄድ ለማረም ነበር እንታገል የነበረው። የመጀመርያው የወያኔ ፕሮግራም (ወይም ማኒፌስቶ) ሲወጣ የህወሃት ትጥቃዊ ትግል በትግራይ ነፃነት ብቻ ነው የሚደመደመው እያሉ ሲናገሩ...እኛም “እንደዚህ አይደለም ። ኤርትራ አገር ናት። ስለ አገሮች ስንናገር፡ የቅኝ ግዛት ታሪክን ነው አስታከን የምንናገረው። ከሺዎች ዓመታት በፊት ህዝቦች የት ነበሩ ብለን አንናገርም። እንዲህ መሰሉ የፍልስፍና ፕሮግራም አያስፈልጋችሁም"... ብለን ስንመክራቸው፣ "አይሆንም – እንገነጠላለን፣ ከኢትዮጵያ ህዝብ ጋር የሚያገናኘን ነገር የለም ። ከአማራ ጋር በአንድ ላይ መኖር ይቅርና አብረን መለመንም አንፈልግም" የሚል መልስ ይሰጡን ነበር።
(ፕረዚደንት ኢሳይያስ አፈወርቂ - January 2018)
yaballo wrote:
13 Nov 2020, 14:09
እቺ የኢሱ ንግግርስ እንዴት ትረሳለች? "ኢትዮጵያን መግዛት ካለብን መጀመሪያ መበታተን ነው።ከአማራ ጋር አይደለም አብሮ መኖር አብሮ መለመን አይቻልም።" የኤርቲሪያ ፕሬዝንዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ



Please wait, video is loading...

Re: POOR ETHIOPIA: Sudan to shelter Ethiopian refugees in 1980s camp for famine victims. Tegarus smash Eritrean army uni

Posted: 13 Nov 2020, 14:48
by Zmeselo