Page 1 of 1
ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ "ነጻ በወጣው የወልቃይት ጠገዴ አካባቢ የትግራይ ብልጽግና እንዲያስተዳድረን አንፈቅድም"
Posted: 13 Nov 2020, 13:27
by Wedi
ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ "ነጻ በወጣው የወልቃይት ጠገዴ አካባቢ የትግራይ ብልጽግና እንዲያስተዳድረን አንፈቅድም"
Re: ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ "ነጻ በወጣው የወልቃይት ጠገዴ አካባቢ የትግራይ ብልጽግና እንዲያስተዳድረን አንፈቅድም"
Posted: 13 Nov 2020, 13:36
by Abere
መጠርጠሩስ? ትግሬ ምን አገባው ወልቃይት መሬት ላይ። ለ 43 ዓመታት ሲጫወትበት የነበርውን ህዝብ መልሶ ይጫወትብህ የሚል ኃይልን ከወያኔ ተለይቶ አይታይም። የአማራ ክልል መንግስት በአስቸኳይ የአስተዳድር መዋቅሩን በወልቃይት እና በሌሎች ነፃ በወጡት ወረዳዎች ሁሉ በመዘርጋት ለህዝቡ የአስተዳደር አገልግሎት መስጠት አለበት።
Re: ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ "ነጻ በወጣው የወልቃይት ጠገዴ አካባቢ የትግራይ ብልጽግና እንዲያስተዳድረን አንፈቅድም"
Posted: 13 Nov 2020, 13:40
by Wedi
ወልቃይት፣ ጠገዴ እንዲህም በቅርቡ ነፃ የሚወጡት የራያ አካባቢዎች ከአሁን በኋላ "ትግራይ ክልል" ተብለው የሚጠሩት የአማራ ህዝብ በሙሉ ከተገደለ ብቻ ነው፡፡
አብይ አህመድ የማይወጣው ጨዋታ ውስጥ ባይገባ ይመረጣል!!
Abere wrote: ↑13 Nov 2020, 13:36
መጠርጠሩስ? ትግሬ ምን አገባው ወልቃይት መሬት ላይ። ለ 43 ዓመታት ሲጫወትበት የነበርውን ህዝብ መልሶ ይጫወትብህ የሚል ኃይልን ከወያኔ ተለይቶ አይታይም። የአማራ ክልል መንግስት በአስቸኳይ የአስተዳድር መዋቅሩን በወልቃይት እና በሌሎች ነፃ በወጡት ወረዳዎች ሁሉ በመዘርጋት ለህዝቡ የአስተዳደር አገልግሎት መስጠት አለበት።